Thursday, June 28, 2012

Is It a News that Ethiopia Finds its Innocent Citizens Guilty?

I was shocked as many of you might have been, when I read the news on the internet about the guilty verdict passed by Meles Zenawi's court on 24 innocent Ethiopians yesterday ( June 27/2012), as if this happened out of blue. What's shocking or saddening more than the news itself is that how all of us become victims of short term memory syndrome. Impunity has been the hallmark of the regime at Arat Kilo ever since its inception; but how we reacted to the "news" ( I don't think this should be considered as a news since it has been done over and over for decades) shows how gullible we are to the actions of Meles Zenawi & Co. For example Amnesty International Wrote this headline on its website: 

Wednesday, June 20, 2012

NO BORDERS! NO NATIONS! NO DEPORTATIONS!


Just in case you wonder why I used these words as the title of my article; they are the mottoes coined by organizers of No Border Camp, a rotating anti-deportation activists' event held in different towns of Europe. Here's excerpt from the No Border Camp's website ''No Border is no organization but a concept, an idea. It is about fighting for a world without borders, where everyone has the possibility and no one is restricted from moving freely across the globe without ever being called illegal”. I was able to have a first hand information about this week-long ( June 17th - 24th 2012) event which is going on at a suburb of Stockholm called Akalla. When one of the organizers invited me to have a look at the camp, I didn't take it seriously and was skeptical after what happened to me a few months ago with the I Accuse Europe (Tribunal 12) organizers, nonetheless I went there. Interestingly, on my first visit I went back home after spending over an hour to find the camp in vain. When I went back for the second time,

Wednesday, June 6, 2012

እቺም ጦማር ሆና ታገደች




የቅርብ አለቆቹ በጣም ሲያቸግሩት "ኢችም እንጀራ ሆና ሚጥሚጣ በዛባትይል ነበር አንድ ኤርሚያስ/ዩሱፍ የሚባል ጋምቤላ ከዓመታት በፊት ለመምህርነት በሄድኩበት ወቅት የተወዋወቅኩትና አሁን በህይወት የሌለ መምህር አፈሩ ይቅለልትና። በስንት ዘመኔ የረሳኋትን ተረት ለዚህ ጽሁፍ መግቢያ እንድጠቀም ያነሳሳኝ ባለፈው ሳምንት መጨረሻ ላይ አንድ የጦማሬ ተከታታይ በኢትዮጵያ የጦማሬን እንዳትጎበኝ የመታገዷን ዜና እንኳን ደስ አለህ ብሎ ስላበሰረኝ ከዚህ ብስራት ጋር በተያያዘ ለመጦመር በማሰብ ነው። ለነገሩ ጦማሬ እንዲህ ዓይነት እጣ እንደሚጠብቃት ባስብም፡በትክክል እገዳው እንደተጣለባት ማረጋገጫውን እንዲሰጠኝ ጠይቄው እነሆ ዛሬ ይሄ እገዳ በትክክል እንደተደረገ ከላከልኝ ማስረጃ ለማወቅ ችያለሁ። እንዲዚህ የ የጦማሬ ተከታታይ  ገለጻ ከሆነ ማንም ኢትዮጵያ ውስጥ የሚኖር የኢንተርኔት ተጠቃሚ የጦማሬን የድረ ገጽ አድራሻ www.irefugee.blogspot.com በመጻፍ ለመግባት ሲሞክር የሚከተለው የእገዳ መልእክት ይደርሰዋል።

The requested URL could not be retrieved
While trying to retrieve the URL: 
http://www.facebook.com/l/HAQEBMIL1AQG6vdD5h4p64gDcIwjBBV9OCBMk0sR2__mXww/irefugee.blogspot.com/2012/06/2012.html?spref=tw
The following error was encountered:
We can not connect to the server you have requested.
This means that:
The server might be busy at this time.
The server is not reachable.
Please try later to see if you can go through.
Generated Tue, 05 Jun 2012 06:46:48 GMT

ይሄ እገዳ በትክክል ስራ ላይ የዋለው መቼ እንደሆነ በትክክል ባላውቅም ይህ ግለሰብ ጦማሬን ለመጎብኝት ባለፈው ዓርብ ሰኔ 1 2004 ዓ᎐ም᎐ ሞክሮ ሊሳካለት ባለመቻሉ ጦማሬን ለመጎብኘት ሌላ ህብኡ (ፕሮክሲ ሰርቭር) ለመጠቀም እንደተገደደ ገልጾልኛል። እኔም እገዳው በትክክል መፈጸሙን ለማረጋገጥ ባደረግኩት ማጣራት የሚከተለውን ውጤት አግኝቻለሁ። በጦማሬ ላይ በኢትዮጵያ የደህንነትና መረጃ መ/ቤት ከመጣሉ በፊት ባሉት ቀናት/ሳምንታት እና ወር ጦማሬን ከኢትዮጵያ የጎበኙት ሰዎች ቁጥር ዝርዝር ይሄን ይመስላል። ባለፈው ሳምንት

Monday, June 4, 2012

በ2012 የስቶክሆልም ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን ሯጮች ድል ቀናቸው


ባለፈው ቅዳሜ ሰኔ 2 2004 ዓ᎐ም᎐ እዚህ ስቶክሆልም ከተማ ለ34ኛ ጊዜ በተደረገው የASICS ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን ሯጮች  ድል ቀናቸው። በሴቶች ምድብ ድርቤ ጎዳና 2 ሰዓት 40 ደቂቃ 19 ሰከንድ በማስመዝገብ አንደኛ ስትወጣ እሷን ተከትላ የገባቸው የራሺያ ተወዳዳሪ የሁለተኝነትን ደረጃ ስታስመዘግብ ሶስተኝነት በመሆን ውድድሩን ያጠናቀቀችው ደግሞ በላይነሽ ጂዳ ነበረች። በወንዶች ምድብ ደግሞ በውድድሩ  ገፍተኛ ግምት ተጥሎባቸው የነበሩት ኢትዮጵያውያን ሯጮች ደረጀ ደበሌ ቱሉ እና ሳህሌ ዋርጋ ቤቶና ሁለተኛ እና ሶስተኛ በመውጣት ውድድሩን ሲያጠናቅቁ የዮርዳኖሱ ሯጭ 2᎐19᎐16 ሰዓት በማስመዝግብ አንደኛ በመሆን  ውድድሩን አጠናቋል። እንደ ኢትዮጵያውያኑ ሁሉ በውድድሩ አዘጋጆች ከፍተኛ ግምት ተጥሎባቸው የነበሩት ኬንያውያን ሯጮች በእለቱ የነበረው እጅግ መጥፎ የአየር ሁኔታ ሊቋቋሙት ባለመቻላቸው  ምርጥ ሃያ ከሚባለው ምድብ ውስጥ እንኳን ሳይገቡ ውድድሩን አጠናቀዋል። በዚህ ዓመቱ የስቶክሆልም ማራቶን ውድድር 15᎖ 986 ከመላው ዓለም ከተወጣጡትና ውድድሩን ከጀመሩት መካከል 14᎖686ቱ ሯጮች ውድድሩን አጠናቀዋል። የዚህ ዓመቱን ማራቶን ለየት የሚያደርገው ከ84 ዓመት በኋላ በስቶክሆልም የአየር ንብረት ታሪክ በእለቱ የተመዘገበው ከፍተኛ የሆነ ብርድ፡ዝናብ እና ንፋስ ሲሆን በዚህም የተነሳ ኢትዮጵያውያኑም ሆነ ኬኒያውያን ሯጮች እንደተጠበቀው ጥሩ ውጤት ሊያስመዘገቡ አልቻሉም። 

Friday, June 1, 2012

Hurrah, Ethiopia Officially Blocked My Blog Today!

One of my follower from Ethiopia expressed his enkuan adresh (congrats message) over the blockage of my blog in Ethiopia. Hmm, I am not shocked but I'm a bit surprised Shimeles Kemal & co tolerated my tiny-mini, shabby, messy "blog" this long; provided many of my visitors have been from Ethiopia. I checked the traffic to my blog a while ago and I found out that my blog is officially blocked today. According recent overview the traffic to my blog, there were over 140 visitors from Ethiopia from May 3th 2012 till May 31st 2012. There were only 14 visitors during the week and today there was only 1 visitor whom I guess was my follower who told me about the blockage and visited my blog via proxy website. This follower got the following "error" message last week while trying to access my blog in Ethiopia. 

Me, Melodifestivalen and my confusion



Hello everybody,
I hope everybody “enjoyed” this special weekend in Sweden. Just in case you missed it, Sweden won the 2012 Eurovision Song Contest (ESC ), otherwise locally known as Melodifestivalen (for some, it's just a different version of the American Idol). No offense to some of the die-hard fans, but honestly, ESC is alien to me and I didn't know about its existence until I came to Sweden. I grew up listening different music genres and it was a big culture shock back in 2004/2005 (time flies!) when I used to go out to discotheques while I was studying at the Örebro University. I remember that there was always this boom-boom monotonous music all night long every time I went to the clubs on weekends. Every now and then I would try different clubs, but they all played the same rhythms; then I started to ask around. So, somebody told me that there is this music genre called Shlager (Hits songs mainly from ESC) that almost every nightclub in that small town was playing. After a while, I stopped going to the clubs thinking it was such a waste of time and money for something that one didn't enjoy at all. Well, these days, I don't enjoy either those genres

Thursday, May 31, 2012

ለታደሰ ሙሉነህና የእሁድ ጠዋት ፕሮግራም መታሰቢያ

ኧቤት የዚህን ተወዳጅ ፕሮግራም መግቢያ ሙዚቃና የታደሰ ሙሉነህ ማራኪ ድምጽ በስንት ዘመኔ ስሰማው የተሰማኝ የደስታና የሃዘን ቅልቅል ነው፦( ታደሰ ነፍስህ በሰላም ትረፍ።  በኢትዮጵያ ሬዲዮ፣ ቴሌቪዥንና ሌሎች ሚዲያዎች ከ40 ዓመታት በላይ ያገለገለው ጋዜጠኛ ታደሰ ሙሉነህ ቀብር ባለፈው ዓርብ ግንቦት 16 2004 ዓ᎐ም᎐ በገነተ ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን ተፈጽሟል፡፡ የ 64 ዓመቱ ጋዜጠኛ ታደሰ ሙሉነህ በኢትዮጵያ ሬዲዮ ከዜና አንባቢነት እስከ ዜና ዋና አዘጋጅነትና በተለያዩ የኃላፊነት ቦታዎች ከማገልገሉም በላይ፣ ከ1970ዎቹ መጀመርያ ጀምሮ ተወዳጅ የነበረው ‹‹የእሑድ ጧት ፕሮግራም›› መሥራችና ዋና አዘጋጅ ነበረ፡፡ 
አቶ ታደሰ ጡረታ ከወጣም በኋላ ከሙያው ሳይለይ የራሱን ማስታወቂያ ድርጅት በማቋቋም የማስታወቂያ ሥራዎችን ከማከናወኑ ባሻገር፣ በሸገር ኤፍኤም የ‹‹እሑድ እንደገና›› ፕሮግራም አዘጋጅና የአዲስ አበባ ንግድ ምክር ቤት የራዲዮ ፕሮግራም ይመራ ነበር፡፡ በሙያው ካገኛቸው በርካታ ሽልማቶች መካከል ከኢትዮጵያ የሥነ ጥበባትና መገናኛ ብዙኀን ሽልማት ድርጅት ያገኘው በዋናነት ይጠቀሳል፡፡
ታደሰ ሙሉነህ እና ባልደረቦቹ (ባልሳሳት የአሜሪካን ድምጽ አማርኛ ክፍል ባልደረባ አዲሱ አበበ አንዱ ነበር)  በኢትዮጵያ የመዝናኛ ሬዲዮ ፕሮግራም ዘርፍ

Tuesday, May 22, 2012

ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ በጣም አዝነናል


እንዴት ከረማችሁ?
ያለፈው ሳምንት እንዴት ነበር የእናንተን እንጃ የኔ ግን ለየት ያለ ነበር? ከባድ ሃዘን ላይ ነኝ መቼም በተከበሩ ጠቅላይ ምንስትራችን ላይ የወረደውን መከራ ያየ አገሩን የሚወድ ኢትዮጵያዊ በሙሉ (ይሄ እነዚህ በአውሮፖ እና አሜሪካ የጠቅላይ ምኒስትራችንን እግር እየተከተሉ ሰላማዊ ሰልፍ የሚያደርጉ ጸረ ልማት እና ዲሞክራሲ ተቃዋሚዎችን አይመለከትም) ቢያንስ ቢያንስ ሰባት ቀን እንዳገራችን ባህል ፍራሽ መሬት አውርዶ በመተኛት፡ከል በመልበስ የአገራችንን በምግብ ራሳችንን የመቻል ስኬት ልምድ ለመጋራት በሄዱበት ወቅት ክብርና ዝናቸው በአንድ አሸባሪ ጋዜጠኛ አማሪካን አገር ውስጥ መገፈፉን በመቃወም ልማታዊ ሃዘኑን መግለጽ አለበት። 
ታሪኩ እጅግ አሳዛኝ ስለሆነ ጽሁፉን ማንበብ ከመጀመራችሁ በፊት  ባጠገባችሁ የጨርቅ ወይም ወረቀት እንባ ማበሻ ብታዘጋጁ የሚመረጥ ሲሆን አኬልዳማ ድራማን እንዲያዩ ያልተፈቀደላቸው ህጻናትም ባካባቢው ባይኖሩ ተመራጭ ነው። በሉ እንግዲህ ተዘጋጁ። በመጀመሪያ ከዚህ በታች ያለውን ጥቅስ ልተርጉምና ወደ ዝርዝሩ የሃዘን ዜና እገባለሁ። የሚከተለውን ጥቅስ የተወሰደው አምባገነኖችን ማሸነፍ፦በአፍሪካና በመላው የሚገኙ አምባገነኖችን መታገያ ከተባለው በእውቁ የጋና ኢኮኖሚስት ፕሮፌሰር ጂዮርጅ አዬቴ ከተጻፈው መጽሃፍ ሲሆን ጥሬ ትርጉሙም እንደሚከተለው ነው። እጅግ የተከበረ አምባገነን መሪ የለም፧ ጥሩ አምባገነን መሪ የሞተው ብቻ ነው። There is no benevolent dictator. The only good dictator is a dead dictator”.*
Prof. George Ayittey (America-based Ghanaian Economist). ይቅርታ አማርኛው ጥሩ ባይሆንም ትርጉሙ ከእንግሊዘኛው ይዘት ጋር ተቀራራቢ ያለው ይመስለኛል። በተረፈ በትርጉም ስራ ላይ እውቀት ያላችሁ ልታርሙኝ ትችላላችሁ።  እንግዲህ ተዘጋጁ ይሄን አስከፊ ትዕይንት ለመመልከት። 

Saturday, May 19, 2012

Ethiopian Tyrant Discredited at G-8 Summit


There is no benevolent dictator. The only good dictator is a dead dictator”.*
Prof. George Ayittey (America based Ghanaian Economist). 

First of all, 99 percent of us, Ethiopian people living at home and abroad, were sad and angry when we heard the news about the invitation of our benevolent leader to the G-8 summit by the Obama administration. We changed our minds after seeing what happened on Friday, May 18th 2012. We owe the American president Barack Obama for inviting and hosting our "leader" in Washington DC to discuss the world’s "food security" not because we agree with the premise of this invitation, but because a young exiled Ethiopian journalist, Abebe Gellaw, who is charged with terrorism/treason charges in absentia, gave your Ethiopian ally aka Meles Zenawi the taste of his medicine - humiliation. We, 99 percent of Ethiopians all over the world, indebted to those 20 seconds which allowed us to watch/witness your ally being shocked/humiliated/embarrassed in front of the whole world; had it not been for your gracious invitation, we might never ever have seen

Wednesday, May 16, 2012

ነብይ በአገሩ አይከበርም


መቼም በልባችሁ ዛሬስ ደግሞ ሰበካ ጀመረ ሳትል አትቀሩም። ኧረ ከየት ብዬ፡በየትኛው እውቀቴ። የዚህ ጹህፍ ዓላማ ከሰበካ ጋር በጭራሽ ግንኙነት የለውም፡ጥቅሱን የተጠቀምኩበት ባለፈው አስራምስት ቀን ታስቦ የዋለውን የዓለምዓቀፉን የፕሬስ ነጻነት ቀንን ከተሸላሚዎቹ "አሸባሪ" ጋዜጠኞቻችን ጋር ለማነጻጸር ያህል ብቻ ነው የተጠቀምኩበት። ያው እንደምታውቁት የዓለምዓቀፉ የፕሬስ ነጻነት ቀን በፈረንጆቹ ግንቦት ወር መጀመሪያ ላይ በመላው ዓለም ታስቦ የዋለ ሲሆን ኢትዮጵያን የመሳሰሉ በዴሞክራሲያዊነት በጋዜጠኞች አያያዝ እጅግም የማይታሙ አገሮችም ቀኑን በተለያዩ መንገድ አክብረውታል፡አጃኢብ አለ ማን ነበር እሱ። ይህ በእንዲህ እንዳለ፡ በእስር ላይ የሚገኙት አሸባሪ ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች ማለትም እስክንድር ነጋና ርዕዮት አለሙ ከሁለት የተለያዩ በአሜሪካ የሚገኙ የፕሬስ ነጻነት ተሟጋቾች ለሽልማት አጭተዋቸዋል። ፔን አሜሪካን ማዕከል ጋዜጠኛ/ብሎገር እስክንድር ነጋን የዚህ ዓመት (2012 ዓ᎐ም᎐) የፔን/ባርብራ ጎልድስሚትዝ የመጻፍ ነጻነት አሸናፊ ብሎ የሰየመው ሲሆን፡ ባለቤቱ ሰርካለም ፋሲል ለባለቤቷ የተበረከተውን ሽልማት ሜይ 1/2012 ዓ᎐ም᎐ ኑውዮርክ ከተማ በመገኘት ተቀብላለች። እንደሚታወቀው ሰርካለም የ 1997  ዓ᎐ምን  ምርጫ ተከትሎ በተከሰተው ብጥብጥ ምክንያት ከባለቤቷ ጋር ለ17 ወራት በታሰረችበት ወቅት ልጃችውን ናፍቆት እስክንድርን እንደተገላገለች የምንዘነጋው አይደለም። በጣም የሚገርመው ግን ሰርካለም እንደባለቤቷ ጋዜጠኛ ብቻ ሳትሆን የ 2007ቱ የዓለምዓቀፉ የሴት ጋዜጠኞች ተቋም ጀግና ጋዜጠኛ ተሸላሚ ነች። መቼም ምንይልክ ቤተመንግስት ውስጥ የሚኖሩ መሪዎቻችን እነዚህ አሜሪካኖች አበዱ ወይ ሳይሉ አይቀሩም።
ኧረ ገና ምን ታይቶ፡የእስክንድር ነጋ ሲገርማቸው ይባስ ብለው

Saturday, May 12, 2012

I accuse Tribunal 12

I came home on Saturday night (May 12th) very exhausted, hungry and sad after "attending" the so-called "We accuse Europe" meeting organised by Tribunal 12 at Kulturhuset in Stockholm. First, they or their partners posted a wrong programme schedule, which said that there would be a MANIFESTATION between 10-11:30 AM at Sergelstorg, but when my compatriots from the Ethiopian Refugees Association and I arrived at the scene, it was, to our dismay, completely empty, except for the huge screen on which a live-stream about the event was being broadcasted. By the way, I heard the same disappointments from many participants of the meeting and onlookers, who were deceived by this huge PR stunt, but found it to be not at all close to their expectations on the ground.   
We waited until 11 o'clock and then we decided to ask the person who e-mailed me that we are welcome to the event, but she was nowhere to be seen. No one could tell us why; it was so disorganised that we had to sit for nearly four hours before somebody explained to us that the protest would actually be held at 2 o'clock in the afternoon. And after a while, we watched people enter showing tickets, and we were wondering whether one had to pay in order to attend a meeting? So, I went there and asked the women who was standing at the entrance, and they told me yes. I asked how much the fee was, and they said 100 Swedish kronor per session or 350 Swedish kronor per day. Hmm, we never heard people actually pay to attend a meeting; in our country it was the other way around . So, I told the receptionists that we're refugees and we don't have that kind of money. And one of the organisers told us

Wednesday, May 9, 2012

Spoilt Freedom in the Name of Arts



I hope everybody read/watched/heard about the outcry over CakeGate in Sweden. I have been/am one of art-illiterates who were revolted, insulted by such a crude, racist and so called art installation held at Moderna Museet in Stockholm on April 15th, 2012 to raise 'awareness' about the female genital mutilation (FGM). Hmm, some of you may wonder where the hell I have been all these days since this issue has been in the spotlight for the past few weeks. Well, I just wanted to strip-off my racial, emotional baggage against this 'provocative art', compose myself and take my time to think reasonably and logically to comprehend the intent of this installation before I jump into any 'shallow' interpretation. Sorry, it didn't work folks, and it will never work no matter how much I attempt to detach my racial and emotional background from this sensitive subject. For me, this situation looked like sadomasochistic, cannibalistic fetish staged at the expense of one of the most painful and horrific practices in which millions of girls/women had/have to go through in some parts of Africa and some Middle-Eastern countries.
I relate myself on different levels to this practice.

Monday, May 7, 2012

በስዊድን የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ተቋውሞ ሰልፍ በሜይዴይ

ሚያዚያ ፳፫/፳፻፬ ዓ/ም ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው በስዊድን አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በየዓመቱ በሚከበረው የሜይዴይ በዓል ላይ በመገኘት የህውሃት መንግስት በኢትዮጵያ እያካሄደ ያለውን በኒዮኮሎኒያሊዝም እና በዘረኝነት ላይ የተመሰረተ ዜጎችን ከሚኖሩበት የማፈናቀል ዘመቻ፡የመሬት ቅርጫ፡ እንዲያቆም እንዲሁም ያለአግባብ የታሰሩ ጋዜጠኞችንና የፖለቲካ እስረኞችን ባስቸኳይ እንዲፈታ የተቋውሞ ሰልፍ በማድረግ ጠየቁ። ከዚህ በተጨማሪም የዓለም መንግስታት በከፍተኛ ሁኔታ በህውሃት መንግስት በጭቆና ቀምበር ለሚሰቃየው የኢትዮጵያ ህዝብ የትግል አጋርነቱ እንዲያሳይና አምባገነን ለሆነው መለሰ ዜናዊ  የሚሰጠውን ማንኛውንም እርዳታና ትብብር እንዲያቋርጥ በተቋውሞ ሰልፉ ላይ ጠይቀዋል።

Saturday, May 5, 2012

የጠቅላይ ምኒስትራችን ህልውና ሌላ የእኛ ህልውና ሌላ


ICT helps ensure our survival” Meles Zenawi 5th International on ICT for Development, Education and Training March 19, 2008
ከዚህ በላይ የተመለከተው ጥቅስ የተወሰደው የተከበሩት ጠቅላይ ምኒስትራችን በ 5ኛው ዓለምዓቀፍ የመረጃ ከምፒውተር እና ቴክኖሎጂ ስብሰባ ላይ እ᎐አ᎐አ᎐ በ2008 ዓ᎐ም᎐ ከተናገሩት የተወሰደ ሲሆን ግርድፍ ትርጉሙም እንደሚከተለው ነው "የመረጃና ከምፒውተር ቴክኖሎጂ ህልውናችንን እንድናረጋግጥ ይረዳናል"። ድንቅ አባባል ናት አይደል፦በዛን ዓመት "ህልውናችንን" ሲሉ የሰማ ኢቺ ውስጠ ወይራ ያልገባ ቋንቋ ያልገባው ሁሉ አቤት በቃ በአጭር ጊዜ ውስጥ እኝህ ምንም የማይሳናቸው መሪያችን ከዓለም ተርታ በ1ኛ ደረጃ አሰልፈውን  ህነትን፤ በሽታን፡ድንቁርናን፡ረሃብን፡ደህና ሰንብት ብለን የመኖር ዋስትናችንን የምናረጋግጥበት ዘመን እሩቅ እንደማይሆን ቢያልም አይፈረድበትም "ህልውናችንን ሲባል እነማንን እንደሚያመለክት ዛሬ ዛሬ ገሃድ እየሆነ መጥቷል። ለዚህም ይመስላል የተከበሩና የተወደዱ ጠቅላይ ምኒስትራችንና የስራ ባልደረቦቻቸው በከፍተኛ ደረጃ ከወጭ የሚያገኙትን ብድር/እርዳታ እና ከሃገር ውስጥ ከግብር ከፋዩ የሚሰበስቡትን በቢሊዮን የሚቆጠር ብር ዜጎችን በተለያየ መንገድ

Thursday, April 26, 2012

የኢትዮጵያውያን የተቋውሞ ሰልፍ በስቶክሆልም ፳፻፬ ዓ/ም

በስዊድን አገር የሚኖሩ ቁጥራቸው ጥቂት የማይባሉ ኢትዮጵያውያን ዛሬ ሚያዚያ ፩፯/፳፻፬ ዓ/ም ከቀኑ ከሰባት ሰዓት እስከ ዘጠኝ ሰዓት በኢትዮጵያ ቆንስል ፊት፡ለፊት በመገኘት የኢህአዴግ መንግስት እያካሄደ ያለውን በዘረኝነት ላይ የተመሰረተ ዜጎችን ከሚኖሩበት ቀዬ የማፈናቀል ዘመቻ፡ በሃይማኖቶች ጣልቃ ገብነት፡ በስመ ልማት የመሬት ቅርጫ፡ እንዲሁም ሴቶችንና ህጻናትን ለዘመናዊ ባርነት የመዳረግ ወንጀሎችን እንዲያቆም ተቋውሟቸውን አሰሙ። ከዚህም በተጨማሪም በቃሊቲና በሌሎች እስርቤቶች በመማቀቅ ላይ የሚገኙ የህሊና እስረኞች ባስቸኳይ እንዲፈቱ፡ የህግ የበላይነት እንዲከበር፡ የዜጎች የመናገር፡የመጻፍ፡የመሰብሰብና በነጻ የማሰብ መብቶች እንዲከበሩ የስራ ማቆም አድማ ላይ በተሳተፉ መምህራን ላይ የሚካሄደውን መዋከብ የመለስ ዜናዊ መንግስት ባስቸኳይ እንዲያቆምና ስልጣኑን በህዝብ ለተመረጠ መንግስት እንዲያስረክብ አሳስበዋል። ተሰላፊዎቹ የኢትዮጵያን ሰንደቅ በማውለብለብ እና ልዩ ልዩ ቀስቃሽና ወቅታዊ መፈክሮችንና መዝሙሮችን ካሰሙ በኋላ በመጨረሻም የሰላማዊ ሰልፉ አስተባባሪዎች እነዚህ በዓለምዓቀፍ ህግ የተደነገጉ ሰብዓዊና የዜግነት መብቶች በኢትዮጵያ እንዲከበሩ የሚያሳስቡ ጥያቄዎቻቸውን በደብዳቤ መልክ ለቆንስላው ተወካይ በማቅረብ የተቋውሞ ሰልፉ ተጠናቋል።

Sunday, April 22, 2012

ከፈላ ያስከፍላል ፍዳ

ከኢትዮጵያ ወጥታ አረብ አገር የገባች ነፍስ
ፍዳ ትበላለች ተጠፍራ እንዳጋሰስ
ይቅርታ ለተወለጋገደችው ስንኝ  ተብዬ። ችግር በቂቤ ያስበላል ትል ነበር እማዬ ነፍሷ በሰላም ይረፍና ቂቤ እንዲህ አልማዝ መሆኑን ሳታይ በግዜ ተገላገለች እንጃ አሁን ተረቱ ተለውጦ ከሆነ እንዴ መቼም እነንትና ካልሆኑማ ማንም በቂቤ የሚተርትም/የሚቀልድም ያለ  አይመስለኝም። 
ወደ ተነሳሁበት ጉዳይ ልመለስ፦መቼም አብዛኛዎቻችሁ ይሄንን ከዚህ በታች የሚገኘውን በሳውዲ በሚገኙ ኢትዮጵውያውያን እህቶቻችን/ልጆቻችን የሚደረገውንና እንኳን በሰው ልጆች ላይ በእንስሳት ላይ መፈጸም የሌለበትን ጨካኝ፡ኢሰብዓዊ እና ዘግናኝ ድርጊት የሚያሳይ ፊልም ሳታዩ አትቀሩም ወይም የወሬ ወሬ የሰማችሁ ይመስለኛል። ይሄ ፊልም የሚያሳያው በአንድ የሳውዲ አረቢያ ከተማ ውስጥ በኢትዮጵውያን ሴቶች ወገኖቻችን ላይ ስለሚፈጸመው ግፍ ሲሆን፦ልብ ማለት ያለብን ግን እንዲህ ዓይነቶቹ ኢሰብዓዊ ድርጊቶች በመላው አረብ በሚኖሩ ኢትዮጵያውያንም ሆኑ ከሶስተኛው ዓለም በመጡ ረዳትም ሆነ ደጋፊ የሌላቸው የጉልበት/የቤት ሰራተኞች ላይ የሚፈጸም የእለት ተእለት ተራ ድርጊት እየሆነ ከመጣ ዓመታት ተቆጥረዋል። ለዚህም እንደዋና ምክንያት የሚጠቀሰው ከፈላ የተባለውና በሳውዲ መንግስት ተዘጋጅቶ በመካከለኛው ምስራቅ በሚገኙ አገራት በስፋት እየተሰራበት ያለው

Tuesday, April 17, 2012

Syrians in Sweden demand foreign intervention.

Early this evening (April 17, 2012) Syrians who reside in Sweden demonstrated in Stockholm to demand for more stronger pressure from international community against Syrian government to stop its killings and imprisonments of innocent Syrian protesters in Syria. Some of the speakers blamed China and Russia which vetoed against the UN's security council sanctions which could have stopped mass killings by Al-Assad's military & security apparatus.

Friday, April 13, 2012

Is the West Obsessed with awarding Ethiopian "Terrorist"?

Sorry, I don't want to confuse you so I just want to clarify this: when I say "terrorist", I meant to say these bunch of Ethiopian "terrorist" journalists who tried/are trying to "overthrow" Ethiopia's constitution using various lethal weapons like pens, papers as well as PCs- a very dangerous state of the art artillery. Eskinder Nega, is among one of them who used to incite violence by concluding his postings like this "fight Tyranny behind your PC". Even though, he was advised to stop his terrorist activities several times; he nevertheless continued his malicious and atrocious cyber crimes with the help of a PC. Our developmental and democratic government run out of its patience last September and jailed this "terrorist" (thanks to our efficient and the best ever intelligence service in the world) and if convicted will face death sentence: can you imagine how many millions of Ethiopians including me would sleep peacefully? After over 114 "terrorists" including two Swedish journalists have been arrested since last year in March; Ethiopia becomes one of the safest place in the world to live. But wait a minute, against this background; I read a very disturbing and upsetting story this morning

Friday, March 30, 2012

Terrorize or Leave - Norway's Migration Paradox



Oslo District Court decided Muslim extremist Mullah Krekar should be remanded in custody for eight weeks

Ethiopian asylum seeker children to leave, Norway increases aid 

Oslo citizens welcome high immigrant numbers 

Mind you three of these conflicting lead stories were published this month (March) by a Norwegian on-line magazine called www.theforeginer.com 
Mullah Krekar Norway's Spoiled Terrorist
Mullah Krekar, the controversial Islamist, who's been back and forth at court hearings due to his illegal and terrorist activities; has been a household name in that country ever since he founded a terrorist group called Ansar Al-Islam back in early 2000s.  Al though, Mullah Krekar a.k.a. Najmudin Farij Ahmed was naturalized citizen of Norway after he sought political asylum in Norway in 1991; he is biting the hands that feed him by masterminding and participating in various terrorists activities. Eventually the court revoked his Norwegian citizenship and decided to deport him back to Iraq in 2003; however Norway couldn't expel him to-date due to lack of assurance about his "safety" from Iraqi government so the generous, patient and politically correct Norwegian government is babysitting him and his family members at par excellence with tax-payers money. For instance he made death threat  to Conservative Norwegian Party Leader, Erna Solberg in  2010. 

Thursday, March 29, 2012

ኖርዌይ, አሸብርአለዚያውጣ


Oslo District Court decided Muslim extremist Mullah Krekar should be remanded in custody for eight weeks

Ethiopian asylum seeker children to leave, Norway increases aid 

Oslo citizens welcome high immigrant numbers 

ልብ በሉ እነዚህ ሶስት የተቃርኖ  ይዘት ያላቸው የዜና እርዕሶች የታተሙት በዚህ ወር ማለትም በፈረንጆቹ ማርች በአንድ የኦን ላይን ጋዜጣ ላይ ነው። የመጀመሪያው የሚለው 
አሸባሪው ኢራቃዊ በኦስሎ ከተማ ቅስቀሳ በማድረግ ላይ 
ሙላህ ክርካር የተባለው እስላማዊ አክራሪ የኦስሎ ክፍለከተማ ፍርድቤት ለስምንት ሳምንታት በቁጥጥር  ስር እንዲቆይ ውሳኔ አስተላለፈ። ሁለተኛው ርዕስ ደግሞ የሚለው  ኖርዌይ ኢትዮጵያውያዊ የሆኑ ከ450 በላይ የሚሆኑ የጥገኝነት ጠያቂ ሰዎች ህጻናት ከአገሯ  እንዲወጡ  በመስማማት ለኢትዮጵያ መንግስት የምትሰጠውን እርዳታ ጨመረች። ሶስተኛው ደግሞ የሚለው የኦስሎ ከተማ ነዋሪዎች ወደ ሃገራቸው በከፍተኛ መንገድ እየጨመረ የመጣው የውጭ ሃገር ዜጎች ፍልሰት በጸጋ በመቀበል ላይ ናቸው። ከመጀመሪያው  ዜና ብንነሳ የ 55ዓመቱ የኢራቅ ኩርድ ብሄር ተወላጅ እና በሙሉ ስሙ የሚታወቀው ናጅሙዲን ፋራጅ አህመድ በ1991 ዓ᎐ም᎐ የፖለቲካ ጥገኝነት እንዲሰጠው ያቀረበው ጥያቄ በኖርዌይ መንግስት ተቀባይነት አግኝቶ የመኖሪያና የኖርዊጅያን ዜግነት ቢሰጠውም ያጎረሰውን እጅ በመንከስ  አገሪቱን በሽብር ለማጥቃት በተለያዩ መንገዶች በመንቀሳቀስ ላይ ቢገኝም የሃገሪቱ የውጭ ጉዳይ እና የስደተኞች መስሪያ ቤቶች ባለስልጣናት እንደ አራስ ህጻን እሹሩሩ ከማለት አልፈው ይህ ግለሰብ እና ቤተሰቦቹ በህይወታቸው ላይ ጉዳት እንዳይደርስባቸው በከፍተኛ ወጪ ጥበቃ እያደሩጉላቸው ይገኛል።