Showing posts with label Qatar. Show all posts
Showing posts with label Qatar. Show all posts

Saturday, November 23, 2013

Ethiopian Returnees from Saudi-Arabia Recount their Horriffic Ordeals

The International Organization for Migration (IOM) has repatriated over 350 Ethiopian migrants from Saudi-Arabia over the past few weeks. Three of these returnees told their horrific ordeals in Saudi Arabia to Abebayehu Gebyaw of Ethiopia's Amharic weekly AddisAdmas. Here's the translation of the Amharic version which was published on November, 18/2013. 
I'd never go back [to Saudi], even if they say a gold is raining there”, Abdu Indris.
Ethiopians are being incarcerated in Saudi prisons”, Indris Mohammed.
They [Saudis] consider Abeshas (alternative term for Ethiopians) as cheap commodity.”, Indris Yousuf. 

Ethiopian Migrants Victimized in Saudi Arabia (GRAHAM PEEBLES)

In the last 10 days persecution of Ethiopian migrant workers in Saudi Arabia has escalated. Men and women are forced from their homes by mobs of civilians and dragged through the streets of Riyadh and Jeddah. Distressing videos of Ethiopian men being mercilessly beaten, kicked and punched have circulated the Internet and triggered worldwide protests by members of the Ethiopian diaspora as well as outraged civilians in Ethiopia. Women report being raped, many repeatedly, by vigilantes and Saudi police. Ethiopian Satellite Television (ESAT), has received reports of fifty

Friday, November 22, 2013

ከሳኡዲ የተመለሱ ኢትዮጵያውያን ሰቆቃ

ሰሞኑን በህገወጥ መንገድ ሳኡዲ አረቢያ ከገቡ ብዙ ሺ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች መካከል ዓለም አቀፍ የስደተኞ ተቋም ከ350 በላይ የሚሆኑትን ወደ አገራቸው መልሷቸዋል፡፡ የአዲስ አድማሷ ጋዜጠኛ አበባየሁ ገበያው በተቋሙ መጠለያ ጣቢያ ያገኘቻቸውን ሦስት ተመላሾች አነጋግራለች፡፡
ሳኡዲ ወርቅ እየዘነበ ነው ቢሉኝ አልሰማም” አብዱ እንድሪስ
ኢትዮጵያውያን በእስር ቤት እየተሰቃዩ ናቸው” እንድሪስ መሃመድ
አበሻ ለእነሱ ርካሽ እቃ ማለት ነው” እንድሪስ የሱፍ
አብዱ እንድሪስ እባላለሁ፣ ከኮምቦልቻ ተነስቼ ከጓደኞቼ ጋር ነው የሄድኩት
---መንገዳችን ጥሩ ነበር፡፡ የመን ከዛም ሳኡዲ ደረስን። ከስምንተኛ ክፍል ነው የሄድኩት..ቤተሰቦቼ ድሆች ነበሩ --- የእነሱን ችግር እያየሁ መቀመጥ አላስቻለኝም፡፡

Wednesday, November 20, 2013

እ አ አቆጣጠር ከ 1999 እስከ 2013 በመካከለኛው ምስራቅ አገራት በኢትዮጵያውያን ላይ የተፈጸሙ ግፎችን የሚያሳይ አጭር ዘገባ

ከዚህ በታች የምትመለከቷቸው ካርታ እና ሰንጠረዥ እንደ አውሮፖውያን አቆጣጠር ከጥቅምት 1999 እስከ ጥቅምት 2013 በተለያዩ የአረብ አገራት በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ላይ የተፈጸሙ ልዩ ወንጀሎችን በዝርዝር የሚያሳዩ ናቸው። ከእነዚህ ወንጀሎች መካከል ማሰቃየት፡ግርፊያ፡ድብደባ፡አስገድዶ መድፈር፡ባርነት፡የሰሩበትን መከልከል እና እራስን ማጥፋት ወዘተ የሚገኙ ሲሆን ወንጀሎቹ የተፈጸሙባቸው ወገኖች ስም፡ ቦታዎች፡ቀን እና ሌሎች ዝርዝር መረጃዎችም ተካተውበታል። 
ይህንን መረጃ ያገኘሁት ከአንድ ሰለስደተኞች መብት ላይ ከሚከራከር ድርጅት ድረ ገጽ ላይ ሲሆን በመካከለኛው ምስራቅ ከሚኖሩ 
የውጭ አገር ዜጎች ኢትዮጵያውያን የእነዚህ ከላይ የዘረዘርኳቸው ወንጀል ግንባር ቀደም ተጠቂዎች እንደሆኑ ያሳያል። ለእዚህ ድርጅት በተጠቂ ወገኖቼ ስም ምስጋናዬ እያቀረብኩ በእነዚህ ዓመታት 86 ኢትዮጵያውያን የጥቃት ሰለባ መሆናቸውን በዓረብ የሚገኙ መገናኛ ብዙሃንን፡ ሆስፒታሎችንና ፖሊስ ጣቢያዎችን ምንጭ በማድረግ ይህ አጭር ዘገባ ያሳያል። ዘገባው በሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ሰለባዎችን ሊያካትት ያልቻለው በመረጃ እጦት እንደሆነ እገምታለሁ። ሌሎቹ በዚህ ዘገባ ላይ ያልተካተቱን እና ህይወታቸውን ያጡ፡በእስር ላይ የሚገኙ፡ የት እንዳሉ የማይታወቁ፡ በየእለቱ ተገደው የሚደፈሩ፡ የሚራቡ የሚጠሙ፡ ቀን ከለሊት ከባርነት ባልተናነሰ መልኩ ያለምንም ክፍያ ወገባቸው እስኪጎብጥ የሚፈጉትን እህቶቻችን እና ወንድሞቻንን ቤቱ ይቁጠረው። እነዚህን ሰንጠረዡ ላይ የሚገኙ መረጃዎችን በዝርዝር ለማየት ከፈለጉ በስተቀኝ በኩል በሁለቱ ሰንጠረዦች መካካል የሚገኘው ትንሽ ሳጥን ላይ የሚገኙትን ትናንሽ ቀስቶች ወደ ፊት እና ወድ ኋላ እንዲሄዱ በመጫን መጠቀም የሚችሉ ሲሆን ከታች የሚገኘው ትልቅ ባለብዙ ቀለማት ሳጥን ደግሞ ወንጀሎቹ የተፈጸሙባቸውን አገራት እና ዓመታት፡ የወንጀሎቹን ዓይነት እና ምን ያህል እንደሆኑ የሚያመለክቱ ናቸው። እነዚህን መረጃዎች ለሌሎች በኢሜይል፡በፌስቡክ፡በትዊተር እና በሌሎችም ማህበራዊ ድረገጾች በማካፈል ይሄን ከእለት ወደ እለት በመካከለኛው ምስራቅ በተለይም በሳውዲ አረቢያ ግፈኞች በወገኖቻችን ላይ እየተፈጸመ ያለውን አስከፊ ወንጀል ለመላው ዓለም በማዳረሰ የበኩሉዎን የዜግነት እና የሰብዓዊነት ግዴታ እንዲወጡ በመጠየቅ መረጃዎቹን በተመለከተ ጥያቄዎች ካሎት በኢሜይል ወይም ከዚህ ጦማር በታች በሚገኘው የአስተያየት መስጫ ሳጥን ውስጥ ማስቀመጥ ይችላሉ።  

Tuesday, November 19, 2013

Infograhpics about Violence against Ethiopian Migrant Workers in the Middle-East from 1999-2013

 The following graphics shows the various types of violence (rape, involuntary servitude, murder, assault, battery, suicide, physical abuse, etc) against Ethiopian migrant workers in the Middle-eastern countries from October 1999 - October 2013. This is just the tip of the iceberg; 86 cases were verified and approved so far but this data doesn't include hundreds if not thousands of nameless, faceless Ethiopians who had lost their lives, crippled, deformed, raped disappeared and imprisoned in various prisons of Oil & gas rich countries. Courtesy of this data is to domestichelpabuse.com  I'd like to thank them for their well researched and detailed data at this critical time where the lives of our compatriots are being at stake in the middle-eastern countries especially Saudi-Arabia. This infographics is very interactive and includes various inputs such as descriptions of the violence (name of the victims, the country where they were abused, time, date and year of the violence etc). There is a small button on the right side next to the the first legend where you can drag it or click the backward and forwards buttons to read details of the abuses. You can sort the information which you want to see by clicking on the legends on the right-hand side or by clicking on the maps and then choose to filter the data you want to explore. Please share this info and spread the word about this barbaric crimes against defenseless and helpless Ethiopians in the middle-east so that the world to act and safeguard the well-being of our citizens. If you have questions regarding this infographics, please don't hesitate to send them via e-mail or write them on the comment section at the bottom of this post.

Monday, November 18, 2013

TPLF shuts down Ethiopia's Consulate in Riyadh when Desperate Citizens Needs It More

Saudi-Arabia, one of the major destinations for millions of desperate migrant workers from Asia and Africa, intensified its war against Ethiopians over the past weeks. Saudi's security police and the Shabab (youth) vigilantes are on rampage killing, torturing, raping, imprisoning and starving these helpless and defenseless Ethiopians. Large numbers of Ethiopians were killed, kidnapped, tortured and unaccounted for over the couple of days, since the Saudi government started rounding off undocumented migrant workers. Against this background Ethiopia's Riyadh consulate announced yesterday that it was shut down indefinitely. This is how much the rulers at Arat killo Palace cared and concerned about their powerless nationals whose safety and security is at stake. Thousands of these compatriots lack papers to stay in Saudi and/or repatriate back home; the consulate added salt to their wounds by abandoning them in the hands of heartless and barbaric Saudi police and its militia. If this is not treason, then what would be? The women in the following video were kidnapped and are being gang-raped by twenty Saudi  men who killed their

Thursday, November 14, 2013

Ethiopians in Sweden outraged over Violence against Migrant Ethiopians in Saudi Arabia

Over 300 Ethiopians who reside in Sweden went to street today here in Stockholm, to express their anger and sadness over the recent killings, rape and arbitrary detention of migrant Ethiopians in Saudi Arabia. The 2 hours protest took place in front the Saudi Embassy in the afternoon and the demonstrators urged the Saudi government to stop the unprecedented violence and abuse which mainly target innocent Ethiopian migrant workers in that country. The protesters were chanting slogans such as 'shame on you'; 'we need justice'; 'stop raping our sisters'; 'stop killing our sisters and brothers' among others. Saudi Embassy officials refused to accept a letter which was prepared by the organizers to be submitted to the Saudi King. Ethiopians who allegedly don't have residence/work permit have been rounded up and are now concentrated in the desert. The atrocity against Ethiopians detained in different concentration camps in Saudi Arabia has been going on for the past five days by security authorities and vigilantes who took the law into their hands. Two Ethiopians have been allegedly killed yesterday during a scuffle of separating a husband and wife. The Ethiopian government which is supposed to protect the security and safety of Ethiopians at home and abroad has done little or nothing to stop the ongoing violence against its thousands of citizens in the middle-eastern countries. Even though, the Ministry of Foreign Affairs claimed the violence against Ethiopians toned down after discussion with its Saudi counterparts, Ethiopians who reside in the petrol-rich country refuted this claim as baseless and intended to repair the damage. Some of these Ethiopians who are themselves in the various concentration camps in Saudi deserts told Ethiopian Satellite TV (ESAT) that, neither the government nor the Ethiopian Embassy in Saudi doing nothing to rescue their lives and bring them home safely.    
   

በመቶ የሚቆጠሩ በስዊድን የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ሳውዲ ዓረቢያ በአገሪቱ በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ላይ የሚፈጸመው ግፍ እንዲቆም ጠየቁ

ቁጥራቸው ከሶስት መቶ በላይ የሚሆኑ በስዊድን የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ዛሬ ህዳር አራት ሁለት ሺህ ስድስት በዋና ከተማዋ ስቶክሆልም በሚገኘው የሳውዲ አረቢያ ኤምበሲ ፊትለፊት በመገኘት በሳውዲ ዓረቢያ ከአምስት ቀናት በፊት በኢትዮጵያውያን ወገኖቻቸን ላይ እየተባባሰ የመጣውን ኢሰብዓዊ እና ጨካኝ ድርጊት በመቃወም ቁጣቸውንና ተቋውሞቸውን አሰሙ።  እንደ ኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከቀኑ በሰባት ጀምሮ እስከ ዘጠኝ ሰዓት በዘለቀው በዚህ በዓይነቱ ልዩ እና ደማቅ በሆነውተቋሞ ሰልፍ ላይ ኢትዮጵያውያን ዘር፡ሃይማኖት፡እና የፖለቲካ ልዩነት ሳይገድባቸው የተገኙ ሲሆን የተለያዩ መፈክሮችን እና የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ በመያዝ የሳውዲ መንግስት ይህን በኢትዮጵያውያን ላይ ያነጠጣረ እና በዘረኝነት ላይ የተመረኮዘ እጅግ አሰከፊ በደል እና የዓለምዓቀፍ ሰብዓዊ ድንጋጌዎችን የጣሰ ወንጀል በአስቸኳይ እንዲያቆም እና ወንጀለኞቹም ለፍርድ እንዲቀርቡ ጠይቀዋል። በእለቱ ከተቋውሞ ሰልፉ አዘጋጆች የቀረበውን ደብዳቤ የኤምበሲው ባለስልጣናት አንቀበልም በማለታቸው፡ የተቋውሞ ሰልፈኞቹ ቁጣቸውን "ተከብረሽ የኖርሽው ባባቶቻችን እናት ኢትዮጵያ የደፈረሽ ይውደም" የሚለውን ቀስቃስሽ ዜማ በአንድነት በመዘመር ገልጸዋል። በወቅቱ ሲያሰሙ ከነበሩት መፈክሮች መካከል ፍትህን እንሻለን፡ እህቶቻችን አስገድዶ መድፈር ይቁም፡ ወንድሞቻችንና እህቶቻችን ማሰቃየት እና መግደል

በአስቸኳይ ይቁም የሚሉ ይገኙበታል። ከዚህ በተጨማሪም ጉዳዩ በቀደምትነት የሚመለከተው የኢትዮጵያ መንግስትም ሆነ በሳውዲ የሚገኘው ኤምበሲ ይህንን በኢትዮጵያውያን ወገኖች ላይ በመፈጸም ላይ ያለውንና ከእለት ወደእለት እየተባባሰ የመጣውን ግፍ እንዲቆም አንዳችም ጥረት አለማደረጉ በእጅጉ እንዳሳዘናቸውና እና እንዳስቆጣቸው ሰላማዊ ሰልፈኞቹ ገልጸዋል። በሰልፉ ማብቂያ ላይም፡ ሰላማዊ ሰልፈኞቹ በተለያዩ የሳውዲ ከተሞች ህይወታቸውን በግፍ ላጡ ወገኖቻችን የአንድ ደቂቃ የህሊና ጸሎት አድርገዋል። ካለፉት 5 ቀናት ጀምሮ በሳውዲ አረብያ በተለያዩ የማጎሪያ ጣቢያዎች ታስረው በሚገኙ ኢትዮጵያውያን ላይ እየደረሰ ያለው ግፍ እንደቀጠለ ሲሆን፣ እሰካሁን ድረስ 2 ሰዎች መሞታቸው ታውቋል። ኢትዮጵያውያኑ እንደሚናገሩት ሰዎቹ የተገደሉት ባልና ሚስቶችን ለመለያየት በተደረገ ሙከራ ላይ በተፈጠረ ግርግር ነው። የኢትዮጵያ መንግስት ችግሩ ረግቧል በማለት መግለጫ ቢሰጥም በሳውዲ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ግን ችግሩ አሁንም በአስከፊ ሁኔታ መቀጠሉን ተናግረዋል። በሪያድ የሚኖር አንድ ኢትዮጵያዊ  ለኢሳት እንደገለጸው አብዛኛውን ኢትዮጵያውያንን ከከተማ በማውጣት በረሀ ውስጥ አጉረዋቸው እንደሚገኝ ገልጿል።