Chairman of the youth forum,
Hailemichael Bizuayehu told The Reporter (one of the few government affiliated 'private' media outlets in Ethiopia) that the anti-Lesbians, Gay, Bisexual and Transsexual (LGBT) demonstrations are
being organized in collaboration with a religious association known as
Weyneye Abune Teklehaimanot Spiritual Association.
እንኳን ወደ ስደተኞች ዓለም መጡ። ስደተኛነት ምርጫ አይደለም። Welcome to the world of REFUGEES! NOBODY chooses to be a REFUGEE!!!
Showing posts with label Uganda Anti-Gay bill. Show all posts
Showing posts with label Uganda Anti-Gay bill. Show all posts
Monday, March 3, 2014
Pro Government Youth Group Eyes Homophobic Rally in the Ethiopian Capital
የህውሃት ተከታዮች የጥላቻ ዘመቻ በቅርቡ በአዲስ አበባ ለማድረግ ጥያቄ አቀረቡ
ከቀናት በፊት ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደብዳቤ ማስገባቱን፣ የፎረሙ ወጣት ተኮር ዘርፍ ሰብሳቢ ኃይለ ሚካኤል ብዙአየሁ በሳምንት ሁለት ጊዜ ለሚታተመው የመንግስት ደጋፊ እንደሆነ ለሚታማው የሪፖርተር ገልጿል፡፡
ፎረሙ ሰላማዊ ሠልፍ ብቻም ሳይሆን የሃይማኖት ተቋማትን ጨምሮ የተለያዩ ተቋማት ተወካዮች የሚገኙበትና ብዙዎች
የሚካፈሉበት የውይይት መድረክ ለማድረግ ማቀዱም ተገልጿል፡፡ ፎረሙ የፀረ ግብረ ሰዶማዊነት ሰላማዊ ሠልፍ ለማድረግ
ለከተማ አስተዳደሩ ጥያቄ ያቀረበው፣ ከዚህ ቀደም በኢትዮጵያ የግብረ ሰዶማውያንን ሕይወት የሚያሳይ ዘጋቢ ፊልም
ካሳተመው ወይንዬ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ከሚሰኝ መንፈሳዊ ማኅበር ጋር በመተግበር እንደሆነ ኃይለ ሚካኤል
ተናግሯል፡፡
ሙሉ ዝርዝሩን ለማንበብ
Wednesday, February 26, 2014
የዘነቡ ታደሰ የትዊተር ገጽ "የተጠለፈው" ይቅርታ የተከረቸመው የለውጥ ሃዋርያ ወይስ ኢሞራላዊ ምኒስትር ስለሆኑ?
መንግሥት
አካውንታቸው ተጠልፏል እያለ ነው
የሴቶች፣
የሕፃናትና የወጣቶች ጉዳይ ሚኒስትሯ ወይዘሮ
ዘነቡ ታደሰ የካቲት 17
ቀን
2006
ዓ.ም.
በትዊተር
ማኅበራዊ ገጻቸው ላይ፣ ‹‹በተወዳጇ አፍሪካዬ
ውስጥ ጥላቻና መገለል ቦታ የላቸውም፡፡
የአለባበስ
ሥርዓት ወይም የፀረ ተመሳሳይ ጾታ ተጓዳኞች ሕጐችን
ማውጣት የመንግሥታት ሥራ አይደለም፤››
በሚል የወጣው መልዕክት አነጋጋሪ ሆኗል፡፡
መንግሥት ግን የሚኒስትሯ የትዊተር አካውንት
መጠለፉን ገልጾ፣ ይህ መልዕክት የሚኒስትሯንም
ሆነ የመንግሥትን አቋም አይወክልም ሲል
Subscribe to:
Posts (Atom)
