የማንዴላ እና የኢትዮጵያ ቁርኝት ከግማሽ ምዕተዓመት በላይ አስቆጥሯል። ኔልሰን ማንዴላ በአገራቸው እንዳይሰጣቸው የተከለከሉትን ፓስፖርት ለመጀመሪያ ጊዜ በመስጠት ኢትዮጵያ ባለውለታ ስትሆን ይህንን የኢትዮጵያ ፓስፓርት በመጠቀም ማንዴላ ከቦታ ቦታ እንዲንቀሳቀሱ አስችሏቸዋል። ከዚህ ባሻገርም ጠያራ (አውሮፕላን) አብራሪ የተመለከቱት እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር 1962 ወደ አዲሰ ኣበባ ባመጣቸው ጠያራ ውስጥ ነበር። ይህ አጋጣሚ ደቡብ አፍሪካ ውስጥ በወቅቱ ተንሰራፍቶ በነበረው የዘር መድሎኦ በተያያዘ በነበራቸው አሉታዊ ተሞክሮ የተነሳ ከፍተኛ ግርምትን እና የጥቁር ዘር ማንነት ጥያቄ እንደጫረባቸው ለነጻነት የተደረገው ረዥሙ ጉዞ ( Long Walk To Freedom ) በሚል ባሳተሙት መጽሃፋቸው ላይ እንዲህ ሲሉ ገልጽውታል።
እንኳን ወደ ስደተኞች ዓለም መጡ። ስደተኛነት ምርጫ አይደለም። Welcome to the world of REFUGEES! NOBODY chooses to be a REFUGEE!!!
Showing posts with label South Africa. Show all posts
Showing posts with label South Africa. Show all posts
Saturday, December 7, 2013
Saturday, June 22, 2013
ቢግብራዘርአፍሪካ፡ቤቲ፡እና እኛ
ዛሬ ይለያል ጉዱ
እስቲ በትልቁ ወንድም አፍሪካ በእንግሊዘኛው አጠራር ቢግብራዘርአፍሪካ ልጀምር። ይህ በጂዮርጅ ኦርዌል ልብወለድ መጽሃፍ ላይ ከሚገኝ አንድ አምባገነን ገጸባህሪ ስሙን በውሰት በመውሰድ በሆላንድ አገር እንደ አውሮፓውያኑ ቀመር በ1990 መጨረሻ ላይ የተጀመረ Reality Show የቴሌቪዥን የመዝናኛ ይቅርታ የመጃጃያ ዝግጅት አገር፡ድንበር እና ባህር በማቋረጥ በመላው ዓለም ታዋቂነትን በማግኘት ወደ አፍሪካ በመዝለቅ ከደቡብ አፍሪካ ለአፍሪካውያውን አድናቂዎች ዝግጅቱን ማሰራጨት ከጀመረ እነሆ አንድ አስርት ዓመት ሆኖታል። እኔ በበኩሌ ይህንን ዝግጅት ተከታትዬው የማላቅ ሲሆን ዛሬ ይሄን ጦማር እንድጦምር ያነሳሳኝ ግን ባለፉት ሳምንታት ኢትዮጵያ ውስጥ እና በውጭ አገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ዘንድ ከፍተኛ የመነጋገሪያ አጀንዳ ከሆኑት ጉዳዮች አንዷ
Subscribe to:
Posts (Atom)