Showing posts with label Prisoners of Conscience. Show all posts
Showing posts with label Prisoners of Conscience. Show all posts

Thursday, February 6, 2014

አቶ በቀለ ገርባ የአመክሮ መብታቸውን ተከለከሉ

በእስር ላይ የሚገኙት የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ም/ሊቀመንበር አቶ በቀለ ገርባ የእስር ጊዜያቸውን ቢጨርሱም መክሮ መከልከላቸው ተሰማ። ህክምናም እያገኙ ኣይደለም ተብሏል። የኮንግረሱ ዋ/ጸኃፊ ለዶቸቬሌ እንደ ነገሩት ከሆነ አቶ በቀለ ገርባ የ 3 ዓመት ከ 7 ወር የእስር ጊዜያቸውን ጠናቀው መለቀቅ የነበረባቸው ባለፈው ጥር 11 ቀን ነበር
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሺን በበኩሉ የዚህ ኣይነት ቅሬታ እስከኣሁን እንዳልደረሰው ስታውቋል።
ቀድሞ በዶ/ር መረራ ጉዲና ይመራ የነበረው የኦሮሞ ህዝብ ኮንግረስ (ኦህኮ) እና ያኔ በአቶ ቡልቻ ደመቅሳ ይመራ የነበረው የኦሮሞ ፌደራሊስት ዲሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ኦፈዲን) ተዋህደው የፈጠሩት የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ተቀዳሚ ም/ሊቀመንበር ነበሩ፤ አቶ በቀለ ገርባ። በያዙት ኃላፊነትም ያለ ግባብ የታሰሩ ኦሮሞዎችን ጉዳይ እየተከታተሉ ለዓለም ዓቀፍ የመብት ተሟጋቾች እና ለሚመለከታቸው ሁሉ ያሳውቁም ነበር። ይኸው ተግባራቸው ያላስደሰተው የኢትዮጵያ መንግስት ታዲያ የኮንግረሱ ዋ/ጸኃፊ አቶ በቀለ ነጋ እንደሚሉት ሸባሪ በሚለው ድርጅት ስም ወንጅሎ ስፈረደባቸው። የተፈረደባቸው ስምንት ዓመት ሲሆን በይግባኝ ሰሚ ፍ/ቤት ወደ 3 ዓመት ከ 7 ወር ተሻሽሎላቸው ነበር ዝዋይ እስር ቤት የከረሙት።
አቶ በቀለ ገርባ ከዝዋይ እስር ቤት ጀምሮ ሁን በሚገኙበት የቃሊቲ ወህኒቤትም ታመው ህክምና እንዳላገኙም ነው እየተነገረ ያለው። የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት ኮሚሺን ሊቀመንበር የሆኑት አምባሳደር ጥሩነህ ዜና ግን የዚህ ኣይነት አቤቱታ እስከ     አሁን አልደረሰንም ባይ ናቸው።
ከኢትዮጵያ መንግስት ወከባና እስራት ሸሽተን በጎረቤት ገር እንገኛለን ከሚሉት የኦሮሞ ተወላጆች መካከል ንድ ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈቀዱ ስደተኛ በበኩላቸው ከአቶ በቀለ ገርባ በባሰ ሁኔታ ህክምና ተነፍገው የሞቱ የኦሮሞ እስረኞችም ሉ ሲሉ ንዳንዶቹን ጠቃቅሷል። ከዚሁ በመነሳት የኢትዮጵያ እስር ቤቶች የስራ ቋንቋ ኦሮምኛ ሆኗል እስከማለትም ተደርሷል። የሰብዓዊ መብት ኮሚሺን ሊቀመንበሩ አምባሳደር ጥሩነህ ዜና ግን ሊደንቀን ኣይገባም ይላሉ።
የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ም/ሊቀመንበሩ፤ አቶ በቀለ ገርባ፤ በተፈረደባቸው ዕለት የፍርድ ማቅለያ ስተያየት ይሰጡ ዘንድ እድል ቢሰጣቸውም «ሳላጠፋ የፈረደብኝን ፍ/ቤት ይቅርታ ኣልጠይቅም። ይቅርታ መጠየቅ ካለብኝ የሚጠበቅብኝን ያህል ካልሰራሁለት የኦሮሞን ህዝብ ነው ይቅርታ እምጠይቀው» ሲሉ ችሎቱ ፊት ቆመው መናገራቸው አይዘነጋም።
ምንጭ፡ ዶቸቬሌ

Thursday, December 5, 2013

No Lack of Freedom of Speech in Eritrea : Ambassador Tesfamichael Gerahtu told BBC

Seriously Ambassador? Lie, after lie; it just never stops. Have read (of course, you did) what Reporters without Borders written to your President? To refresh your memory, here are some of the accusations against your president.
Issaias Afeworki, Reporters Without Borders accuses you of committing the following crimes: Ordering, together with then information minister Naizghi Kiflu, the closure of all of Eritrea’s privately-owned press and the arrests of at least 13 journalists, newspaper owners and editors in September 2001. Imposing an unrelenting censorship and terror on the state media – including Eri-TV, radio Dimtsi Hafash (Voice of the Masses) and the Hadas Eritrea – which are the only media allowed in Eritrea. Masterminding and allocating major financial and technical resources for the jamming of the satellite signal of Radio Erena, an independent exile radio station broadcasting to Eritrea from Paris. Responsibility for the surveillance and harassment of the few foreign media correspondents based in Asmara until they all left. You share this responsibility with Ali Abdu, your acting information minister for nearly ten years (who fled the country in November 2012), and his close collaborator, Amanuel Hadgu.
pro-governement daily

Icing on the cake, three of your journalists who fled from the country on the "right track" with abundant freedom of expression to Uganda, were honored on December fourth ( a day before you gave this interview) for their extraordinary courage in continuing to report about government corruption and gender inequalities among others. Mr. Ambassador fool us once, shame on you; but fool us twice shame on us!