Showing posts with label Anti-terrorism law. Show all posts
Showing posts with label Anti-terrorism law. Show all posts

Tuesday, October 14, 2014

የማራኪ መጽሄት ባለቤት ጋዜጠኛ ሚሊዮን ሹሩቤ በስደት በሚኖርበት ናይሮቢ ኬንያ ህይወቱ አለፈ

በስደት ላይ ሞት እንዴት ያሳዝናል።  አገሩም ላይ ሳይደላው፡ በስደት ላይ እንደወጣ ለቀረው የሙያ አጋራችን ነፍስህ በሰላም ትረፍ።  የህውሃትን ወከባ እና አፈና አመለጥኩ ሲል በዚህ መልኩ መሞት ግን ህይወት አንዳንዴ ለምን በጣም ብዙ ጊዜ በየዋሃን ላይ እንደምትጨክን ያሳያል። የሚሊዮን ሞት ለቤተሰቡ እና ለሙያ አጋሮቹ ምን ያህል ከባድ እንደሆነ ከራሴ ልምድ አውቀዋለሁ። ወይ ነዶ ስደት ለወሬ አይመችም። ለሚሊዮን ቤተሰቦች፡ወዳጆች እና የሙያ ባልደረቦች መጽናናቱን ይሰጣችሁ ዘንድ ምኞቴን እየገለጽኩ ይህ በስልጣን ላይ ያለው መንግስት ወይ ልብ ይስጠው ወይ ደግሞ መጨረሻውን ያቅርበው፡ አሜን።
ከሞቱ አሟሟቱ ካገሩ በወጣ በወር ከአስር ቀኑ በሞት ያጣነው ጋዜጠኛ ሚሊየን ሹርቤ የመጨረሳዎቹ ቀናት
ጋዜጠኛ ሚሊዮን በመጨረሻዎቹ ሰዓታት…
.
የሚሊዮን አሟሟት እንዳስረዳችሁ ለጠየቃችሁኝ …

ጋዜጠኛ ሚሊዮን ሹሩቤ በኢትዮጵያ ነጻ ፕሬስ ከ
12 አመት በላይ የሰራ ወጣት ጋዜጠኛ “ነበር”፡፡ በነሃሴ ወር ውስጥ በመንግስት ወከባ ህይወቱን ከእስር ለማትረፍ ተሰዶ ወደሀገሩ በሳጥን ለመመለስ እየጠበቀ ያለ ወጣት ኢትዮጵያዊ ጋዜጠኛ…ሚሊዮን፡፡ ተስፋ የነበረው ስደተኛ ጋዜጠኛ የመልካም ባህሪ እና ስብእና ባለቤት የነበረው ሚሊዮን፣ ስለሀገሩ ፍቅር ብዙ መሰናክሎችን ሊጋፈጥ ስደትን መርጦ ባሰበበት ሳይሆን በታሰበለት ሊኖር የተገደደው ሚሊ እንደወጣ በሰው ሀገር ልጄን እህቶቼን ቤተሰቦቼን ሃገሬን እንዳለ በድንገት

Wednesday, October 8, 2014

Ethiopian Court Sentenced Three Magazine owners in Absentia: RSF

Lomi magazine, Enque magazine, Fact magazine, Jano magazine, Lomi magazine, and Afro-Times newspaperThey fled the country before the trial and were convicted in absentia
Ethiopia’s federal supreme court yesterday sentenced three magazine owners in absentia to more than three years in prison on charges of “inciting violent revolts, printing and distributing unfounded rumours and conspiring to unlawfully abolish the constitutional system of the country.”
The three, who fled the country when the prosecution was mooted, are Addis Guday publisher Endalkachew Tesfaye, Lomi publisher Gizaw Taye and Fact publisher Fatuma Nuriya. Their jail terms range from three years and three months to three years and eleven months.
Ethiopia’s justice ministry announced in August that it was bringing criminal charges against these three magazines and three other weeklies – Enqu, Jano and Afro-Times.
“The sentences imposed on these three magazine owners are shocking,” said Cléa Kahn-Sriber, the head of the Reporters Without Borders Africa desk. “The clearly outrageous grounds for their conviction are indicative of how a very authoritarian regime is manipulating the justice system. This type of persecution amounts to banning independent media in Ethiopia altogether.”
The authorities have been stepping up their persecution of news and information providers for the past several months. Six bloggers and three journalists (including an Addis Guday reporter) have been held since April. After repeated postponements, their trial is now scheduled for 15 October.
In June, 18 journalists were fired from Oromia Radio and Television Organization (ORTO), the main state-owned broadcaster in Oromia, Ethiopia’s largest region, for supposedly having “narrow political views.” The dismissal order came from the government.
Ethiopia is ranked 143rd out of 180 countries in the 2014 Reporters Without Borders press freedom index.

Source: RSF

Saturday, September 6, 2014

አንድም የተሰደደ ጋዜጠኛ የለም: ሚኒስትር ዴኤታ ሽመልስ ከማል

ህምም የዛሬን አያድርገው እና አቶ ሽመልስ ከማል ቀደምት ከሚባሉት የግል ጋዜጣ ባለቤቶች እና ጋዜጠኞች ነበሩ። ከስራቸው ጋር 
መንግስት አንድም የተሰደደ ጋዜጠኛ የለም አለበተያያዘም ለእስር  ተዳርገው እንደነበር የመመረቂያ ጽሁፌን ለማዘጋጀት ከዛሬ ዓስር ዓመት (አቤት ጊዜው እንዴት ይሮጣልጃል) ኢትዮጵያ  ሄጄ እሳቸው እና ባልደረቦቻቸው እንዲጸድቅ ደፋ ቀና ሲሉለት  የነበረውው የፕሬስ ረቂቅ ህግ በተመለከተ ባደረግኩላቸው ጥናታዊ ቃለመጥይቅ ላይ ገልጸውልኝ ነበር። እነሆ ዛሬ ምኒስትር ሆነው የቀድሞ የሙያ አጋሮቻቸው የነበሩትን ንጽሃን ኢትዮጵያን በህግ ጠለላ ሆነው ግማሹን ለእስር ገሚሱን ደግሞ ለስደት ማጋለጣቸው ሳያንስ እንዲህ ዓይነት ዓይንአውጣ ውሸት በአደባባይ መናገር ግለሰቡ ታማኝነታቸው ሳይማር ያሰተማራቸውን እና ለተመረቁበት የህግ ትምህርት ስነምግባር ሳይሆን ለማን እና ለእነማን እንደሆነ በየጊዜ እያስመሰከሩ ይገኛሉ። ቦ ጊዜ ለሁሉ አይደለም የተባለው፡ ለማንኛውም ለሳምንታዊው አዲስአድማስ ጋዜጣ የሰጡት ቅጥፈት የተሞላበት ቃለምልልስ ይሄን ይመስላል።  
ክስ ያልተመሰረተባቸው ጋዜጦችና መፅሄቶች የሚያትምልን አጣን አሉ
ማተሚያ ቤቶች አናትምም ማለታው ሊያስመሰግናቸው ይገባል” አቶ ሽመልስ ከማል
ፍትህ ሚኒስቴር በ6 የግል ሚዲያ ተቋማትና ባለቤቶቻቸው ላይ ክስ መመስረቱን ተከትሎ 16 የሚደርሱ

Saturday, August 30, 2014

ክሶቼ የቅጣት ጣሪያቸው እስከ ሞት ድረስ ነው። በእስር ላይ የሚገኘው የህግ መምህሩ እና ጦማሪው ዘላለም ክብረት

ብርቅዬው የኢትዮጵያ ልጅ ዘላለም ክብረት እግር ተወርች እየማቀቀ ከሚገኝበት እስርቤት ስለእስሩ፡ስለአሳሪዎቹ እና በኢትዮጵያ ውስጥ ያሉት የህግ አስፈጻሚዎች፡ ተርጓሚዎች (ለመሆኑ ግን ህግ የሚባለው ነገርስ አለ) እና  ሌሎች ባለጊዜዎች የህጎች ሁሉ የበላይ ህግ ነው የሚባለውን ህገመንግስት በመጣስ በእሱ እና በሌሎች በሺህ የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውን ወገኖች ላይ የሚፈጽሙትን ለህሊና የሚዘገንን ድርጊት ለሁለተኛ ጊዜ በከተበው ሃያል ብእሩ እነሆ  ብሎናል። ከዘላለም ደብዳቤ ምን ያህል የመንፈስ ጥንካሬ እና ለሰው ልጆች መብት መከበር ያለውን  ተጋድሎ እና  እስርቤት እንኳን ሆኖ  ገዢዎቻችን  የጤፍ ቅንጣት ያህል እንደማይፈራቸው ለመገንዘብ  ይቻላል። ሌላው በጣም  ዘላለምን ልዩ  የሚያደርገው እንደዚያ ባለ አሰቸጋሪ ሁኔታ ላይ ሆኖ የደረሱበትንና እየደረሱበት ያሉትን ኢሰብዓዊ በደሎች እያዋዛ በመጻፍ ለተደራሲ ማቅረብ መቻሉ ነው።   የዘላለም የህግ እና  የሰብዓዊ መብቶች እውቀት በስልጣን ላይ ያለው መንግስት በዜጎቹ ላይ እየፈጸመ ያለውን ቅጥ ያጣ የሰብዓዊ መብት ረገጣ ርቃኑን አውጥቶታል። በዚህም የተነሳ ይህ በቀለኛ  መንግስት ዘላለምን ለወራት እንዲያም ሲል ለዓመታት እንደ እነ እስክንድር ነጋ፡ ርዕዮት ዓለሙ፡ በቀለ ገርባ እና ሌሎችም እንዲማቅቅ  እንደሚፈርድበት ሳይታለም የተፈታ ነው።

Friday, August 22, 2014

በሁለት ሳምንታት ጊዜ ውስጥ ብቻ አስር የግል ጋዜጠኞች አገር ጥለው ተሰደዱ ፡ ዶይቸ ቨሌ

የኢትዮጵያ መንግስት ያስረናል ወይም ሌላ ጠንካራ እርምጃ ይወስድብናል ብለው የሚሰጉ የግል ጋዜጠኞች ሃገሪቱን ጥለው Lomi magazine, Enque magazine, Fact magazine, Jano magazine, Lomi magazine, and Afro-Times newspaperመሰደዳቸውን እንደ ቀጠሉ ነው።ከሳምንት በፊት ለግል መገናኛ ዘዴዎች ይሰሩ የነበሩ ሶስት ጋዜጠኞች ከሃገር ተሰደዋል።በያዝንው ሳምንት ደግሞ ሌሎች ሰባት ጋዜጠኞች ወደ ውጭ ሃገር ተሰደዋል። የጋዜጠኞች መብት ተሟጋቾች እንደሚሉት መንግስት ለትችት ትዕግስት አለመኖሩ፤የአገሪቱ የፍትህ ስርዓት ከፖለቲካ ጋር መደባለቁና ሚዲያን የማያበረታቱ አዋጆችንና ፖሊሲዎችን መኖራቸው ዋንኞቹ ምክንያቶች ናቸው። ለፉት ጥቂት ወራቶች እንኳ ከግሉ ሚዲያ ብዙ ጋዜጠኞች ሲታሰሩ ወይም ሲሰደዱ ሌሎች የህትመት ውጤቶቻቸውን እንዲዘጉ ተገደዋል። ላለፉት 119 ቀናት በላይ በእስር ላይ የሚገኙት ጦማሪዎችና ጋዜጠኞች የተከሰሱበት ምክንያት እንኳ ፤ተሟጋቾቹ እንደሚሉት፤ከታሰሩበት ቀን ጀምሮ ለ8ኛ ጊዜ እስከ ተቀጠሩበት ድረስ ያለው የፍርድ ሂደት ለብዙ ሚዲያዎች፤የህግ ተንታኞችና ጉዳዩን ለሚከታተሉ አካላት አነጋጋሪ ሆኖ ዘልቋል።የኢትዮጵያ ፍትህ ሚኒስቴር በቅርብ ጊዜ ሎሚ፤እንቁ፤ጃኖ፤ፋክት መጽሄቶችና አፍሮ ታይምስ ጋዜጣ ህገ-መንግስታዊ ስርዓቱን በሃይል ለመናድ የሃሰት ወሬ ነዝተዋል በሚል ከሷቸዋል።ይህንንም ተከትሎ ከሁለቱ መጽሄቶች ውጭ ቁጥራቸው 10 የሚሆኑ የተቀሩት መጽሄቶችና ጋዜጣ ዋና አዘጋጆች አገር ጥለው ተሰደዋል።
የሎሚ መጽሄትና የአፍሮ ታይምስ ጋዜጣ ጠበቃ አቶ ተማም አባ ቡልጉ የክስ ሂደቱን ሲያስረዱ የተከሰሱበት ጭብጥ ህገ-መንግስታዊ ስርዓቱን ለመናድ ነው የሚል ነው። ይህም ከጸረ-ሽብር ህጉ ጋር የተያያዘ የወንጀለኛ መቅጫ ህግ ጋር የተያያዘ ነው።
እነዚህ የሚዲያ ውጤቶች የክስ ወረቀት የደረሳቸው ህትመታቸው ከተዘጋ ወይም እንዳይታተም ከተደረገ ሁለት ሳምንታት በኋላ ሲሆን ህትመቶቹ ላይ የወጡ ጽሁፎችን እንደ ክስ ነጥብ አድርጎ አቃቢ ህግ አንስቷል።እንደ አቶ ተማም አገላለጽ የተጠቀሱት ነጥቦች እውነት የሚያስከስስ አለመሆኑን ተናግረው ለምሳሌ ሎሚ መጽሄት በሰኔ 6/2006 ይዞ በወጣው "በአለም በጨቋኝነቱ አቻ የማይገኝለት የሚዲያ ምህዳር በኢትዮጵያ በሚል ጽሁፍ ነበር።
አቶ ተማም ከ1997 በኋላ የወጡት ህገ ወጥ ህጎች ለምሳሌ የጸረ-ሽብር ህጉ አላስፈላጊ መሆኑን ጠቅሰው እንደምክንያትም የወንጀለኛ መቅጫ ህግ ያሉትን ወንጀሎች ለመቅጣት በቂ መሆኑን ይናገራሉ።
የጋዜጠኞች መብት ተከራካሪው በምህፃሩ ሲፒጄ የምስራቅ አፍሪቃ ዳይሬክተር ሚስተር ቶም ሮድስ በኢትዮጵያ ሁኔታው ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ መምጣቱንና በእስር ቤት የሚገኙ ጋዜጠኞችም ቁጥር መጨመሩን ይናገራሉ።
ሲፒጄ ትናንት ባወጣው መግለጫ በርካታ ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች ከመንግስት የሚደርስባቸውን ጫና በመሸሽ ከሃገር ለመሰደድ እየተገደዱ ነው።እዚያው ሃገር ውስጥ ለመቆየት የሞከሩት ደግሞ ለእስራት ይደረጋሉ።ጋዜጠኞቹ ለሚመሰረትባቸው ክስም ሆነ ለሚሰነዘርባቸው ጫና ይህ ነው የሚባል ተጨባጭ ምክንያት የለም እንደ ድርጅቱ መግለጫ።ቶም ሮድስ እንደሚሉት ከ2001 ጀምሮ በነበሩት አምስት አመታት ውስጥ ብቻ ከ 40 በላይ ጋዜጠኞች አገር ጥለው ተሰደዋል።
መርጋ ዮናስ
ነጋሽ መሐመድ
ምንጭ፡ ዶይቸ ቨሌ

መንግስቴ የ 15 እና የ14 ዓመት ልጆችን በአሸባሪነት ጠርጥሮ እንደሚያስርም ለመረዳት ችያለሁ፡፡ ዘላለም ክብረት

‹‹ይድረስ ላንቺ››
ተፃፈ ከስድስተኛ ተከሳሽ
በዘላለም ክብረት

ወዳጄ ልቤ ከቶ እንደምንድን ነሽ? እውን እኔና አንቺ በአለም ስንኖር ሌላ የመገናኛ ዘዴ አጥተን ወደ snail mail እንመላለሳለን ብለሽ አስበሽ ታውቂያለሽ? ለማንኛውም እንዲህ ሆነ፡፡ ጥጋበኛ ሰው ያስቀናኝ ጀምሮልሻል፣ ጥጋበኛ እንዲህ የሚለው ትዝ አለኝ፡፡

‹‹ ….ደብዳቤ ቢጽፉት እንደ ቃል አይሆንም፣
እንገናኝ እና ልንገርሽ ሁሉንም….››

የደላው! ቢያሻው በደብዳቤ፣ ሲፈልግ በአካል እያማረጠ እኮ ነው፡፡ ለእኔ አሁን ባለሁበት ሁኔታ ሁለቱም ቅንጦት ነው (ወይ ደብዳቤው አይደርስሽም ወይም አንቺን ማየቴ ሊገደብ ይችላል)፡፡ ቆይ ትንሽ የጎን ወሬ ላዋራሽና ምክንያቱን እነግርሻለሁ፡፡ ‹‹አንቺ›› ተብለሽ በዚህ ደብዳቤ ስለተጠቀስሽው ‹‹አንቺ››ና ይሄን ደብዳቤ ለሚያነቡ ወዳጆች የዕምነት ክህደት ቃሌን በትንሹ ላስፍር፡፡

እመቤት ሲልቪያ ፓንክረስት የኢትዮጵያ ፍቅረኛ (Ethiopian by choice) ዱቼ ሞሶሎኒ ኢትዮጵያን በወረረ ጊዜ፤ ወራሪው ሃይል በመላው ኢትዮጵያ ‹‹ የኢትዮጵያን ስም እያነሱ መፃፍ ክልክል ነው›› የሚል ያልተፃፈ አዋጅ አውጆ እንደነበር ይነግሩናል፡፡ በዚህም ምክንያት ፀሀፍቱና አዝማሪያኑ ስውር መጠሪያ መጠቀም ስላስፈለጋቸው እስከ ዛሬ ድረስ ተወዳጁ ሕዝባዊ ዘፈን አንቺ ልጅ አንቺ ልጅ እንደ ስውር የፍቅር ዘፈን ተበርክቷል፡፡ በዘፈኑ ‹‹አንቺ ልጅ ›› የተባለችውም ኢትዮጵያ ናት፡፡ እኔስ በዚህ ዘመን ‹ይድረስ ለባለ ታሪኩ›፣ ‹ይድረስ ለባለ ንብረቱ›… እንደሱ የሀዘን ደብዳቤ ርእስ ‹ይድረስ ለኢትዮጵያ › በማለት ፋንታ ‹ይድረስ ለአንቺ› ለማለት ስውር መጠሪያ ተጠቅሜያለሁ? ፤ በፍፁም! ጌቶች እንደሚሉት ሕገ መንግስቱ የመናገር ነፃነቴን ሙሉ ለሙሉ አስከብሮልኛልናi
ቧልቱ ይቆየንና በዚህ ደብዳቤ ርዕስ ዙሪያ ያለማንም አስገዳጅነት የእምነት ክህደት ቃሌን ላስፍር አንቺ የተባለችው ኢትዮጵያ አይደለችም፡፡ ‹አንቺ› የኔዋ ሀቢቢ ግን ባለሽበት ይድረስሽ፡፡ ውዴ እንግዲህ በዚህ ደብዳቤ ያለፈውን

Thursday, August 21, 2014

Ethiopian Court Denies Bail to 3 Journalists & 6 #FreeZone9Bloggers: RSF

Reporters Sans Fronetiers (RSF), one of the International Freedom of Expression watchdogs disclosed this today following yesterday's orchestrated trial held in Ethiopia's capital Addis Ababa. Since the prosecutor couldn't corroborate the fabricated charges against these innocent citizens who did nothing but exercised birthrights, it repeats the two decades tradition by denying bail and adjourning the trial for the 8th times. Here's the details of RSF's reportage about the "hearing".   
Three journalists and six bloggers who have been held for the past five months were denied bail by a federal court in Addis Ababa yesterday after the prosecution argued that article 3 of the 2009 anti-terrorism law, under which they are detained, precludes release on bail.
The defence said article 3’s bail prohibition does not apply because none of them has been individually charged with a specific crime under the anti-terrorism law. The defence also argued that article 3 violates the constitutional guarantee of the right to release on bail.
The three journalists are

Wednesday, August 6, 2014

Ethiopia: 5 Popular Govt critic Magazines & a Newspaper facing criminal charges

Lomi magazine, Enque magazine, Fact magazine, Jano magazine, Lomi magazine, and Afro-Times newspaperThe Ethiopian Ministry of  Justice, in its vaguely worded statement released on a government owned TV channel on August 4, 2014 disclosed that it is filing criminal charges against top-selling and very popular privately owned government critic print media and their respective publishers for repeated acts of incitement and dissemination of false rumors intended to cause a violent overthrow of the constitutional order and to undermine the public trust on the government”. Meanwhile, the defendants revealed that they heard about their charges from the media like any ordinary citizens as opposed to receive a formal written charge which is supposed to be a normal procedure. The list of the accused privately owned press and their publishers are the following:
* Addis Guday Weekly Magazine,  by Rose publishing P.L.C.;
Lomi Weekly Magazine, by Dadimos Publishing P.L.C;
* Enque Bi-weekly  Magazine by Alemayehu Publishing P.L.C;
* Fact Weekly Magazine by Yofa Publishing P.L.C; 
* Jano Bi-weekly  Magazine by Asnake Publishing P.L.C;
The sixth one is a newly launched weekly newspaper called Afro-Times, which is affiliated to Lomi Magazine.
The statement claimed that the decision to lodge criminal charges was taken after several attempts to convince the magazines to change their practices. It also claimed that the public has been "demanding" for legal measures through various channels. Oh really? Fool me once, shame on you. Fool me twice, shame on me.
Not surprisingly, Ethiopia's Premier assured the US at the US-Africa summit yesterday ( August 5, 2014) that his government is working hard to fight "terrorism"; err since when unarmed bloggers, journalists, leaders of civil societies and opposition parties have become terrorists? 

Source: ERTA (Ethiopian Radio & Television Agency)

ፍትህ ምኒስቴር አምስት የግል መጽሄቶችን እና አንድ ጋዜጣን ህገመንግስቱን በሃይል ለመናድ ሞክረዋል በማለት ከሰሰ

Lomi magazine, Enque magazine, Fact magazine, Jano magazine, Lomi magazine, and Afro-Times newspaperምንስቴሩ ከትላንት በስትያ መንግስት በሚቆጣጠረው የቴሌቪዥን ማሰረጫ ባወጣው የተድበሰበሰ መግለጫ፡ እነዚህን የግል መጽሄቶችን፡ ጋዜጣውን እና አሳታሚዎቻቸውን «ሕገመንግሥታዊ ሥርዓቱን በአመጽ ለመናድ…» በሚል ክስ የመሰረተባቸው ሲሆን ጋዜጠኞቹ እስካሁን የክስ መጥሪያ እንዳልደረሳቸውና መከሰሳቸውን እንደማንኛውም ሰው የሰሙት በቴሌቪዥን መሆኑን እየተናገሩ ነው፡፡ አቃቤ ህግ «ሕገመንግሥታዊ ሥርዓቱን በአመጽ ለመናድ፡ ህዝብን ለዓመጽ ለማነሳሳት እና በመንግስት ላይ እምነት እንዲያጣ ያደርጋሉ» ብሎ የከሰሳቸው የግል መጽሄቶች እና ጋዜጣው የሚከተሉት ናቸው። 
1ኛ ሳምንታዊው አዲስ ጉዳይ መጽሄት፡ እና ሮዝ የግል አሳታሚ ድርጅት 
2ኛ ሳምንታዊው ሎሚ መጽሄት፡ እና ዳዲሞስ የግል አሳታሚ ድርጅት 
3ኛ በሳምንት ሁለት ጊዜ የሚታተመው እንቁ እና አለማየሁ የግል አሳታሚ ድርጅት 
4ኛ ሳምንታዊ ፋክት መጽሄት እና ዮፋ የግል አሳታሚ ድርጅት 
5ኛ በሳምንት ሁለት ጊዜ የሚታተመው ጃኖ መጽሄት እና አስናቀ የግል አሳታሚ ድርጅት ሲሆኑ 
ስደስተኛው እና በቅርብ ጊዜ መታተም የጀመረው አፍሮ ታይምስ የተባለው ሳምንታዊ ጋዜጣ የሎሚ መጽሄት አጋር እንደሆነ ለመረዳት ተችሏል። 
ይህ በእንዲህ እንዳለ፡ጠቅላይ ምኒስትራችን አሜሪካን አገር በተካሄደው የአፍሮ አሜሪካ መሪዎች ስብሰባ ላይ መንግስታቸው ከምንግዜውም በበለጠ ሽብርተኝነትን ለመዋጋት ቁርጠኝነቱን ለፕሬዚዳንት ኦባማ እና ለተሰብሳቢዎች ገልጸዋል። ሽብርተኞቹ የተባሉት እንግዲህ፡ በማእከላዊ፡በቃሊቲ፡በቂሊንጦ፡በዝዋይ እና በሌሎች እስርቤቶች ባልሰሩት ወንጀሎች ተይዘው ክስ ሳይመሰርትባቸው ወይም በሃሰት ተወንጅለው የሚሰቃዩት የዞን ዘጠኝ ጦማሪዎች፡ጋዜጠኞች፡የሲቪል ተቋማት መሪዎች፡የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች እና ተከታዮቻቸው፡ እና ሌሎች በሺህ የሚቆጠሩ መሳሪያ ያልጨበጡ ኢትዮጵያውያን የጸረሽብረተኛ ህጉ ሰለባዎች ናቸው።

ምንጭ ኢሬቴድ

Wednesday, July 9, 2014

የግንቦት 7 ዋና ጸሃፊ የነበሩት እና በየመን መንግስት ባለስልጣናት ተላልፈው የተሰጡት አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ በኢቴቪ ላይ ቀረቡ

አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ወደ ኤርትራ ዋና ከተማ አስመራ ለማምራት ባለፈው ሳምንት ሰንዓ ዓየር ማረፊያ ላይ አውሮፕላን ለመቀየር ሲሉ በየመናውያን የጽጥታ ሃይሎች ከተያዙ በኋላ ወደ ኢትዮጵያ የተላለፉ የሚታወስ ሲሆን፡ ለመጀመሪያ ጊዜ ለህዝብ እይታ የቀረቡት መንግስት በሚቆጣጠረው የቴሌቪዥን ጣቢያ ነው። ዜና አቅራቢው ተመስገን በየነ ከወትሮው ለየት ባለ ንቃት እና ፈገግታ በመታጀብ አያቱ ሊሆኑ የሚችሉትን ግለሰብ አንተ እያለ በመዘርጠጥ ዜናው ሲያስደምጥ ነበር። አቶ አንዳርጋቸው በዚሁ ተቀናብሮ (ደበበ እሸቱ፡ ብርቱካን ሚዴቅሳ፡ ስዊድናውያን ጋዜጠኞቹን እና ሌሎችም በመቶ የሚቆጠሩ የቀድሞ እስረኞች ልብ ይሏል) በተሰጣቸው የንስሃ በሚመስል ቃለ ምልልስ ላይ፡ በእስር ላይ መዋላቸውን በጸጋነት እንደሚቀበሉት ሲናገሩ ተደምጠዋል። አጃኢብ ነው፡ ውድ የኢትዮጵያ ልጅ ስማ፣ ላልሰማ አሰማ ኢትዮጵያ ውስጥ ማእከላዊ የሚባል እስርቤት ሰላምህን የሚሰጥ ስለሆነ፡ ቦታ እንዳያመልጥህ ተሽቀዳደም። እቺ የተቀነባበረች ዜና የቀረበችው አምነስቲ ኢንተርናሽናል ሌሎች የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች የአቶ አንዳርጋቸው ደህንነት እንዳሳሰባቸው በመግለጽ በአስቸኳይ እንዲፈቱ ዓለምዓቀፍ ዘመቻ በጀመሩበት ሰዓት መሆኑ እነሱም ድራማ መስራት አይሰለቻቸው እኛም መመልከት ያሰኛል። የብሄራዊ ደህንነት ድርጅቱ በተጨማሪ ለተቃዋሚ ድርጅቶች መሪዎች እና ደጋፊዎች፡ ለጋዜጠኞች እና ጦማሪያን እንዲሁም በዞን ዘጠኝ ለሚኖረው ኢትዮጵያዊ በሙሉ በጸረሽብሩ "ህጋችን" ለእስር ከመዳረግ እንደማንድን በገደምዳሜ ተነግሮናል። ለማንኛውም ተመስገንን እንዲህ ያስፈነደቀው ዜና ከዚህ በታች በሚገኘው ቪድዮ ላይ መመልከት ይችላሉ። 

Monday, June 9, 2014

2014 Golden Pen of Freedom awarded to jailed Ethiopian journalist


Mr Nega was arrested on September 14, 2011 after publishing an article criticising his government’s use of the 2009 Anti-Terror Proclamation to jail and silence critics, including Ethiopian actor and activist Debebe Eshetu.  He was sentenced on 23 January 2012 and denounced as belonging to a terrorist organisation.

In making the award, the WAN-IFRA Board sent a message to the Ethiopian government that misusing

Saturday, April 5, 2014

The War on Terror Has Turned Ethiopia Into a Surveillance State

The War on Terror Has Turned Ethiopia Into a Surveillance StateHow Debrestion & Co are Making Ethiopia A Prison State

There’s a knock at your door. You open it, only to find several grave-looking police officers accusing you of a crime you didn’t commit. They pull out records of your most recent phone calls and tie you to your alleged co-conspirator, and now you’re screwed. This is Ethiopia.

According to a recent Human Rights Watch (HRW) report, Ethiopian surveillance of phones and emails is rampant. Eskinder Nega, a journalist and dissident blogger, reports being shown emails, text messages, and phone recordings when approached by Ethiopian police who were investigating him. Nega’s newspaper, Ethiopis, was shut down for being critical of the Ethiopian government’s abuses in freedom of expression and freedom of the press. Nega was sentenced to 18 years in prison for allegedly conspiring against the government in July of 2012.

TPLF's Long-arm Don't Spare Diaspora Ethiopians
  
“Ethiopia certainly doesn’t have the resources or capacity to engage in surveillance on the scale of the NSA—very few governments do,” Cynthia Wong, a Senior Researcher at HRW, told me. “The biggest difference, however, is that Ethiopia is using surveillance

Tuesday, March 18, 2014

To My Son- By Eskinder Nega

I was awed once again by the modest, humble and thought provoking letter of Eskinder Nega, an award winning Ethiopian journalists who has been separated from his wife and son and being incarcerated at the notorious Kality prison for doing the job he loves most. What is even more surprising about Eskinder's letter is that his endurance and composure to write such master piece from the worst unlikely places in the world where chaos, trauma, demeaning and degrading treatment of the inmates are a norm. Here is what he penned in his own word. 
A Hero in Son's Eye   
The mistakes of my life. Ah! I could go on and on and on about them. (Warning, I am aiming for your sympathy.) There are the missed opportunities. (God is generous, I squandered them all, literally.) There are the wrong choices (Hey there is at least the adrenaline rush that comes with every wrong move.) There is the conceited self-absorption (Obviously more and more as I rush through middle age.) There is the lack of direction (Bitter to admit, but true.) There is the incapacitating self-doubt. (Question: are you teary-eyed or disgusted?)
But here is what my strategy is not:

Wednesday, December 4, 2013

"Eskinder Nega is a journalist, not a terrorist" : Wife

Serkalem Fasil, Eskinder Nega's wife uploaded the following YouTube video message as part of Amnesty International's campaign for the release of her husband and other Ethiopian prisoners of conscience in Ethiopia's notorious prisons across the country. Nega was jailed two years ago and now serving 18 years of jail term with trumped-up terrorism charges at the infamous Kality prison, in the outskirts the capital Addis Abeba. Fasil and their son Nafkot (who was born in prison, while both of his parents were jailed following the 2005's rigged election), have fled Ethiopia and are now living in the United Sates of America. They were not even allowed to have a proper farewell with Eskinder Nega. Can you imagine saying goodbye for good to your loved one by just locking your fingers and with a few words? No hugging, no kissing, not even shaking hands. That is how Sirkalem and their Son Nafkot departed from Eskinder Nega; we take so many things in life for granted.



Tuesday, December 3, 2013

Ethiopia, the only Sub-Saharan Country with Nationwide Internet Filtering

I can't help but to be proud and happy when my homeland, Ethiopia has received its Internet Freedom Report Card from Freedom House in which it slipped in its Internet Freedom index from 75 last year to 79 this year. Thanks to the visionary late prime minister, Ethiopia is investing billions of taxpayers' money and the government maintains a strict system of controls over digital media, making Ethiopia the only country in Sub-Saharan Africa to implement nationwide internet filtering. Well, our developmental government can not be accused for having one of the lowest rates of internet and mobile telephone penetration in the world, as meager infrastructure, a government monopoly over the telecom sector, and obstructive telecom policies have notably hindered the growth of information and communication technologies (ICTs) in the country.
Our huge investment has returns: two individuals were prosecuted for their ICT activities, while harsh sentences were upheld for

Saturday, November 30, 2013

Ethiopians' Loyal Friend Ana Gobeze aka Ana Gomes unleashes her critic against Regime

Ana Gomes, a Portuguese by birth but a true friend of the oppressed Ethiopians, who was hated and banned entry to Ethiopia by the late prime minster & co because of her brutally honest critic as an observer of the bloody & rigged Ethiopia's 2005 election which resulted in the arbitrary killings of over 190 innocent protesters by the regime. Eight years later, Gomes was back to  attend in the just concluded 26th ACP-EU parliamentary meeting in the capital Addis Ababa, Ethiopia. She is coordinator and spokesperson of the foreign affairs committee for her political group, the Social-Democrat. With 200 members the Social-Democrat is the second largest group within the European Parliament. For Ethiopia and Ethiopians though Ana Gomes is best remembered for her role as the leader of the EU election observers’ team during the 2005 crisis-induced general election in Ethiopia. She has had a troubled relationship with Ethiopia’s late Prime Minister Meles Zenawi, who she still calls “a dictator,” after she published her report in which wrote the election was massively rigged. Her arrival in Addis Ababa caught many, who thought she would never be allowed to set foot in Ethiopia, by a surprise. Addis Standard’s deputy-editor-in-chief Tesfaye Ejigu met Ana Gomes during the meeting and held an exclusive interview. She discussed issues

Thursday, November 28, 2013

Appeal: Eskinder Nega & Reeyot Alemu, Nominees for 2013 Sakharov Prize, seek donations to fund human rights case

Eskinder Nega and Reeyot Alemu are Ethiopian journalists who have been awarded the UNESCO World Press Freedom Award and nominated for the 2013 Sakharov Prize for Freedom of Thought for their journalistic work.
The Ethiopian government, however, has been less appreciative of their journalism – which criticised government policy on issues such as poverty, minority rights and mismanagement of funds on large government projects – and has imprisoned them as “terrorists”. Eskinder Nega is serving an 18 year prison sentence for writing an article that posed the question, Could an Arab Spring-like movement take place in Ethiopia? Reeyot Alemu is a teacher and a freelance journalist, sentenced to 5 years in prison for various articles in which she questioned government policy. Their sentences have been confirmed by the highest courts of appeal in Ethiopia.
The London-based Media Legal Defence Initiative, has joined forces with DC-based Freedom Now and appealed their case to the African Commission of Human Rights. They have filed a brief arguing that Reeyot and Eskinder’s case is emblematic of a wider pattern of repression of the independent media in Ethiopia – since the 2009 Anti-Terrorism Proclamation was adopted, at least 15 journalists have been prosecuted for ‘terrorism’ and over 14 news outlets have been shut down – and that the matter is declared a systematic violation of the rights of independent journalists in Ethiopia.
MLDI’s legal team, which includes Korieh Duodu alongside MLDI’s Nani Jansen and Patrick Griffiths for Freedom now, give their time pro bono – but they are seeking funding to cover costs before the African Commission and Court of Human Rights. There will be significant expenditure in attending hearings, translating numerous legal documents and other court-related expenses.
MLDI is asking for donations to help cover these costs and has started an appeal for donations on a new crowdfunding website for independent media, http://indievoic.es/index.php. As little as $25 will help make a difference. Please give generously. To make a contribution or for more information, please click here or contact the Media Legal Defence Initiative.

Friday, November 1, 2013

Serkalem Fasil's heart-breaking letter to her jailed husband Journalist Eskinder Nega

Prologue
Dear readers, especially those fans of Eskinder Nega and other thousands of Ethiopian prisoners of conscience. I listened on Friday morning, this heart wrenching, powerful, inspiring and genuine letter written and read by Nega's wife from exile in the USA. I was weeping like a baby while I was typing/transcribing her original letter written in Amharic ( Ethiopia's official language) by this courageous woman to her jailed husband who is serving 18 years of jail term at the notorious Kality prison, at the outskirts the capital Addis Abeba. Can you imagine saying goodbye for good to your loved one by just locking your fingers and with a few words? No hugging, no kissing, not even shaking hands. That is how Sirkalem and their Son Nafkot departed from Eskinder Nega; we take so many things in life for granted. Against this background, another Ethiopian journalist who had claimed 2 years ago being targeted by government authorities, returned back home saying 'he realized that he made a bad decision two years ago'. Ethiopia, is just a land of paradox; a mother for one and step-mother for the other.

Friday, October 4, 2013

No Ties with Egypt: Ginbot-7

Andargachew Tsigie, Secretary of Ethiopia's opposition Ginbot 7 movement , disclosed this on Sunday September 29, 2013 at a public gathering held here in Stockholm with members and supporters of the organization who reside in Sweden. Some participants of the gathering posed this sensitive question to know about Ginbot-7's positions regarding the controversial Abay mega hydro-power plant which recently strains relations between

ግንቦት ሰባት ከግብጽ መንግስት ጋር ምንም ግንኙነት እንደሌለው አስታወቀ።


ይህንን ያስታወቁት የድርጅቱ ዋና ጸሃፊ አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ እሁድ መስከረም አስራዘጠኝ ሁለትሺህ ስድስት በስዊድን ዋና ከተማ የግንቦት ሰባት ህዝባዊ ሃይል ከአባላቶቹ እና ደጋፊዎቹ ጋር ባካሄደው ህዝባዊ ስብሰባ ላይ ድርጅታቸው በኢትዮጵያ ያለው የህውሃት መንግስት እገነባለሁ ስለሚለው የአባይ ወንዝ የኤሌክትሪክ ሃይል ማመንጫ ግድብ የተነሳ የግብጽ መንግስት ኢትዮጵያውያን ተቃዋሚዎች ድርጅቶችን ያስታጥቃል እናንተስ