Sunday, May 18, 2014

የዞን ዘጠኝ ጦማሪያን እና የሶስቱ ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች የቅዳሜና እሁድ ውሎ በህውሃት የካንጋሩ ፍርድቤት

ጋዜጠኛ ጽዮን ግርማ በአራዳ ምድብ ችሎት በአካል በመገኘት እንደዘገበችው እንደዘገበችው  በዛሬው እለት የተከናወነው   የፍርድ  ቤት ድራማ ያው ህውሃት እንደለመደው በፍቃዱ ሃይሉ ማህሌት ፋንታሁን እና አቤል ዋበላ ላይ ፖሊስ ከትላንትናው ጋር ተመሳሳይ የሆነ የ28 ቀን ጊዜ ቀጠሮ የጠየቀ ቢሆንም ፍርድ ቤቱ 14 ቀን ፈቅዶለታል፡፡ፖሊስ የጸረ ሽብር አዋጁን በመጥቀስ በሽብር ክስ ለማቅረብ ስላሰበ 28 ቀን እንዲሰጠው የጠየቀ ቢሆንም ዳኛያለምንም የተለየ ተጨማሪ ነገር ከመነሻ ጥርጣሬ ለመቀየር ፖሊስ አሳማኝ ምክንያት ባለማቅረቡ 14 ቀን ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ብቻ ፈቅደዋል። የዛሬውን ውሎ ለየት የሚያደርገው፡ ፖሊስ የታሳሪዎቹ ቤተሰቦች እና ወዳጆችን እንዳያለቅሱ፡ለታሳሪዎቹ እጃቸውን 
እንዳያውለበልቡ እና ምንም ዓይነት ምስል በፍርድቤቱ ቅጥር ግቢ ውስጥ እንዳያነሱ/እንዳይቀርጹ መከልከሉ የአፈናውን 
መጠነሰፊነት ያሳያል። ይህንን ጉዳይ በተመለከተ በትዊተር ላይ ዜጎች በሚከተለው መልኩ ቁጣቸው እና ሮሮአቸውን ሲገልጹ ነበር።


ህውሃት ኢትዮጵያውያንን መከልከል የቀረው መተንፈስ ብቻ ሳይሆን አይቀርም፡ ይሄንኑ በተመለከተ ደግሞ አንድ ፓሊኩ   የተባሉ ሚከተለው መልኩ ገልጸውታል

Thursday, May 8, 2014

ሁለት የዞን 9 ጦማርያን አባላት በማእከላዊ እስርቤት ፖሊሶች ድብደባ እንደተፈጸመባቸው ገለጹ


የዞን 9 ጦማርያንን የጊዜ ቀጠሮ ሊያይ በተሰየመው ችሎት ዛሬ ሌላ አሰቃቂ ዜና አብሮ ሰምቷል፡፡ ሁለቱ የዞን9 አባላት በፍቃዱ ሃይሉና አቤል ዋበላ በማእከላዊ እስርቤት ፖሊሶች መመታታቸውን እና ውስጥ እግራቸው ላይ ግርፋት እንደተፈጸመባቸው የገለጹ ሲሆን ፓሊስ ማስረጃ የላቸውም ሲል ተከራክሯል፡፡ ለክርክሩ ምላሽም ውስጥ እግራቸውን ለፍርድ ቤቱ ማሳየት እንደሚችሉ ተናግረዋል፡፡ ፍርድ ቤቱ ቶርቸር ህግ መንግስታዊ አይደለም ሲል "አስተያየቱን" ሰጥቷል፡፡ እንደትላንትናው ሁሉ በተመሳሳይ ምክንያቶች የተነሳ ተጨማሪ የጊዜ ቀጠሮ የተጠየቀባቸው ሲሆን ፍርድ ቤቱ ተጨማሪ 10 ቀናትን ለምርመራ ፈቅዷል፡፡
በዛሬው የፍርድ ቤት ውሎ ለተከሳሾቹ ጭብጨባ እና ፉጨት ማሰማት የተከለከለ ሲሆን ተከሳሾች ሲወጡ ባሳዩት አጋርነትም ከዛሬ በኋላ ካጨበጨባችሁ እንዳትገቡ እናደርጋለን የሚል ማስፈራሪያም ተሰጥቷል፡፡ ወ/ ሮ ስንታየሁ የተባሉ የሬጅስትራር ሰራተኛ ጭብጨባውን እና ፉጨቱን ለዳኛ በመንገር (በተለመደ ቋንቋ በማቃጠር) አጋርነት እያሳዩ የነበሩትን ወጣቶች ተግባር ለማስቆም ሞክረዋል፡፡
በድጋሚ የዞን 9 አባላት  የወሰዷቸው ምንም አይነት የአሸባሪነት ስልጠና እንደሌለ እያረጋገጡ በህገ መነግስቱ አንቀጽ 18 መሰረት ማንኛውም ሰው ጭካኔ የተሞላበት ኢሰብአዊ  በሆነ መንገድ ክብሩን ከሚያዋርድ አያያዝ ወይም ቅጣት የመጠበቅ መብት አለው ቢልም በታሰሩ አባላቶቻችን ላይ የደረሰውን ግርፋት አጥብቆ ያወግዛል፡፡
በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች በመደወል እንዲሁም ኢሜሎችን በመላክ ለሚመለከታቸው አካላት ጥያቄያችሁን በማቅረብ አጋርነታችሁን እንድታሳዩ እንጠይቃለን፡፡
ፍትህ ሚኒስትር አቶ ደሳለኝ ተረሳ 0115-51-50-99 /ext/286
0115-15 35 28
እምባ ጠባቂ አቶ ልዑል ስዩም / አቶ ገዛኅኝ ተስፋዬ , ህዝብ ግንኙነት 0111-58-06-52/ 0115-54-33-36
0115-53 20 73
የፌደራል ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር አቶ አዲሱ ጴጥሮስ 0116293040,
0116293071
የፕሬዘዳንቱ ቢሮ አቶ ገብሩ አብረሃ / አቶ አድነው አበራ 0111-22-67-67 , 0111-24-46-14
0115-51-20-41
ፌደራል ፖሊስ ዋና መስሪያ ቤት +251115512744
የኢትዩጲያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን 0 11-550-41-14 

Wednesday, May 7, 2014

Police Given 10 more Days to 'Investigate' Ethiopian journalists, bloggers under custody: AddisStandard

TPLF Arrests Facebook and Twitter!: Meles Zenawi is running Ethiopia from his grave

Attention: JUSTICE has been crucified for Nth times in Ethiopia's capital Addis Ababa early this afternoon by TPLF, accusing the most priceless next generation of activists who have no other political, economical or other agenda other than being a voice to millions of voiceless Ethiopians. This party has done it several times over the last two decades with impunity and yet the only thing its western backers are doing is, issuing countless statements saying how they are concerned about the situation. Such statements has never brought any meaningful changes and will never unless EU and the US put a pressure on the regime to stop its madness against tens of thousands of innocent Ethiopians across the country.
It gives me shivers down my spine when I think of TPLF mafiosi who are trying to connect Zone9Bloggers and journalists with the recent unrest in Ethiopia. Here is how Mahlet Fasil of AddisStandard did the reportage about today's kangaroo court  hearings where TPLF cadres were masquerading as prosecutors, police, witnesses and of course judges.


A court in Addis Abeba today granted the police investigating the case of three independent journalists and six bloggers ten more days before

Saturday, May 3, 2014

Press Freedom in Ethiopia isn't Doomy and Gloomy: Tamrat Gebregiorgis of Addis Fortune

I'm shocked, NOT one bit because the founder and managing editor of this English weekly has been one of the untouchables and favorite of the regime in Ethiopia for obvious reasons. He has never been to jail and immune to be locked up in either Maekelawi or other notorious prisons of Ethiopia where tens of thousands of innocent citizens including Tesfalem Woldeyes - a renown freelancer and one of his long time contributors, are being incarcerated for exercising their constitutional and birth rights. Tamrat will be judged by history one day for his blunder he told VOA.   
Tamrat Gebregiorgis, the managing editor of the English weekly newspaper Fortune, said that the truth is somewhere in the middle when it comes to the perception that the Ethiopian government