Showing posts with label Ginbot 7. Show all posts
Showing posts with label Ginbot 7. Show all posts

Friday, February 21, 2014

የግንቦት 7 ከፍተኛ ባለስልጣን የኢትዮጵያ መንግሥት ኮምፕውተሬን ይሰልላል ሲሉ ከሰሱ መንግሥት ውንጀላውን አስተባበለ

የኢንተርኔት ሰበራ፣ ዘረፋ፣ ስለላ፣ ሌብነት፣ ጥፋት
የኢትዮጵያ መንግሥት የተራቀቁ የስለላ ሶፍትዌሮችን እየለቀቀባቸው የኮምፕዩተሮቻቸውን ይዘት እንደሚሠርቅ እና የግል ግንኙነቶቻቸውንም እንደሚከታተል በውጭ የሚኖሩ በርካታ ኢትዮጵያዊያን ስሞታዎችን እያሰሙ መሆናቸው እየተነገረ ነው፡፡
አንድ የዋሽንግተን ዲሲ አካባቢ ነዋሪ በዩናይትድ ስቴትስ ፌደራል ፍርድ ቤት በኢትዮጵያ መንግሥት ላይ ክሥ መመሥረታቸው፤ ሌላ አንድ ሰው ደግሞ ለእንግሊዝ ፖሊስ አቤቱታ ማስገባታቸው ታውቋል፡፡
ከትናንት በስተያ ማክሰኞ ዋሽንግተን ዲ.. ውስጥ በሚገኝ አንድ ፌደራል ችሎት የተከፈተ ዶሴ ከዚህ የስለላ አድራጎት ጀርባ ያለችው ኢትዮጵያ እንደሆነች ጠቁሞ ከሣሹ የአሥር ሺህ ዶላር የጉዳት ካሣ እንዲከፈለው ጠይቋል፡፡
እንግሊዝ ዋና ከተማ ለንደን ላይ በቀረበ ሌላ ክሥ እዚያ በስደት የሚኖሩትና የግንቦት ሰባት ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል መሆናቸውን የተናገሩት ታደሰ ኬርስሞ ሰኞ ዕለት ባስገቡት ማመልከቻ ፊንፊሸር የሚባለውን ሶፍትዌር የሚቀምረው ዋና ተቀማጭነቱ እንግሊዝ ውስጥ የሆነ ጋማ ግሩፕ እንዲመረመርላቸው ጠይቀዋል፡፡
ኢትዮጵያን ከእንዲህ ዓይነቱ የኢንተርኔት ስለላ ጋር የሚያያይዙ ማስረጃዎች የተሰባሰቡትና የተደራጁት ካናዳ ውስጥ በሚገኝ ሲቲዘን ላብ በሚባል ድርጅት ነው፡፡
በሌላ በኩል ደግሞ “የኢትዮጵያ መንግሥት የኮምፕዩተር ጠለፋ ወይም የስለላ ተግባር አያካሂድም” ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስ
ቃል አቀባይ አምባሣደር ዲና ሙፍቲ ለቪኦኤ ገልፀዋል፡፡
ተጨማሪና ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡ 

Saturday, January 25, 2014

Ethiopian Man accused of spying for dissident diaspora media sentenced to 4 years in prison

Man accused of spying for ESAT sentenced to four years in prisonDireTube, an Ethiopian video sharing website quoting a local oppositional newspaper Sendek said that Mikiyas Nigatu of the Ethiopian Airports Enterprise’s Gambella Airport Security personnel, who was charged by the federal prosecutor for delivering sensitive information to the ESAT journalist named Fasil Yenealem for 4,460 Br is sentenced to four years in prison by the Federal High Court’s Fourth Criminal Bench on January 20, 2014.
Mikiyas who has failed to defend himself against a 10 page written document from his e-mail and three pictures from his cell phone has been giving various information to the ESAT television station which was deemed by the Ethiopian government as “a media outlet for the terrorist group Ginbot 7” The charge indicates that Mikiyas has provided information about foreign investors who were killed in the Gambella region and other very sensitive security related materials.

Source: DireTube

Friday, October 4, 2013

No Ties with Egypt: Ginbot-7

Andargachew Tsigie, Secretary of Ethiopia's opposition Ginbot 7 movement , disclosed this on Sunday September 29, 2013 at a public gathering held here in Stockholm with members and supporters of the organization who reside in Sweden. Some participants of the gathering posed this sensitive question to know about Ginbot-7's positions regarding the controversial Abay mega hydro-power plant which recently strains relations between

ግንቦት ሰባት ከግብጽ መንግስት ጋር ምንም ግንኙነት እንደሌለው አስታወቀ።


ይህንን ያስታወቁት የድርጅቱ ዋና ጸሃፊ አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ እሁድ መስከረም አስራዘጠኝ ሁለትሺህ ስድስት በስዊድን ዋና ከተማ የግንቦት ሰባት ህዝባዊ ሃይል ከአባላቶቹ እና ደጋፊዎቹ ጋር ባካሄደው ህዝባዊ ስብሰባ ላይ ድርጅታቸው በኢትዮጵያ ያለው የህውሃት መንግስት እገነባለሁ ስለሚለው የአባይ ወንዝ የኤሌክትሪክ ሃይል ማመንጫ ግድብ የተነሳ የግብጽ መንግስት ኢትዮጵያውያን ተቃዋሚዎች ድርጅቶችን ያስታጥቃል እናንተስ