Showing posts with label TDNM. Show all posts
Showing posts with label TDNM. Show all posts

Friday, October 4, 2013

No Ties with Egypt: Ginbot-7

Andargachew Tsigie, Secretary of Ethiopia's opposition Ginbot 7 movement , disclosed this on Sunday September 29, 2013 at a public gathering held here in Stockholm with members and supporters of the organization who reside in Sweden. Some participants of the gathering posed this sensitive question to know about Ginbot-7's positions regarding the controversial Abay mega hydro-power plant which recently strains relations between

ግንቦት ሰባት ከግብጽ መንግስት ጋር ምንም ግንኙነት እንደሌለው አስታወቀ።


ይህንን ያስታወቁት የድርጅቱ ዋና ጸሃፊ አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ እሁድ መስከረም አስራዘጠኝ ሁለትሺህ ስድስት በስዊድን ዋና ከተማ የግንቦት ሰባት ህዝባዊ ሃይል ከአባላቶቹ እና ደጋፊዎቹ ጋር ባካሄደው ህዝባዊ ስብሰባ ላይ ድርጅታቸው በኢትዮጵያ ያለው የህውሃት መንግስት እገነባለሁ ስለሚለው የአባይ ወንዝ የኤሌክትሪክ ሃይል ማመንጫ ግድብ የተነሳ የግብጽ መንግስት ኢትዮጵያውያን ተቃዋሚዎች ድርጅቶችን ያስታጥቃል እናንተስ