Showing posts with label Semayawi Party. Show all posts
Showing posts with label Semayawi Party. Show all posts

Saturday, March 22, 2014

BREAKING NEWS: Semayawi Party Chairman Barred from Boarding Flight to the US.

Semayawi party chairman barred from boarding flight(9:05 PM EST) Update: Semayawi Party Chaiman, Eng Yilkal Getnet was barred from boarding his flight to the United States on Friday, March 21, 2014 at Addis Ababa airport. He was scheduled to fly to the US to attend a fellowship program of the Young African Leaders Initiative of the United States State Department. Eng. Yilkal was told to see a TPLF supervisor by airport crew right before boarding time where he was told he would not be flying. His luggage was unloaded from the plane and he stayed at the airport for more than 3 hours thereafter questioned by TPLF agents. He has returned back to his home after 2:00am local time Saturday.
Semayawi Party

Source: ECADF

Wednesday, December 4, 2013

ህውሃት ሰማያዊ ፓርቲ የዳግማዊ አጼ ምንይልክን መቶኛ ዓመት ሙት፡ዓመት እንዳያከብር አገደ

የሰማያዊ ፓርቲ የአፄ ምኒልክ ኛ እረፍት አመትን በተለያዩ ዝግጅቶች አስቦ ለመዋል በጃንሜዳ የመሰብሰብ ፍቃድ እንዲሰጠው ጥያቄ አቅርቦ ነበር፣ ይሁንና መንግስት ጥያቄውን ተልካሻ ምክንያቶችን በመደርደር ውድቅ ማድረጉን የሚገልጽ ደብዳቤ ለሰማያዊ ፓርቲ እንደደረሰው በመግለጫው አመልክቷል። የፊታችን ታህሳስ የእምዬ ምኒልክን  ኛ እረፍት በሰማያዊ ፓርቲ አዘጋጅነት እንደሚዘክር የታወቀ ነዉ፡፡ በፕሮግራሙ ላይም በርካታ ከሀገር ዉስጥና ከዉጪ ሀገር ምሁራን ጥሪ የተደረገላቸዉ እንግዶች ይገኛሉ ተብሉ ይጠበቃል፡፡ የፕሮግራሙ አዘጋጅ ሰማያዊ ፓርቲ ለዝግጅቱ በሚያስፈልጉ ጉዳዩች ላይ ስራ እየሰራ ይገኛል። በስብሰባና ሰላማዊ ሰልፍ አዋጅ መሰረትም ስብሰባ እንደሚያደርግ ለስብሰባና ሰልፍ ማሳወቂያ ክፍል ደብዳቤ በትናንትናዉ እለት ያስገባ ሲሆን ዛሬ በደብዳቤ የተመለሰዉ መልስ እጅጉን አስቂኝና አጠያያቂ ሆኖ እንዳገኙት ብርሃኑ ተክለያሬድ የተባሉት የፓርቲው አባል  ይናገራሉ፡፡ በደብዳቤዉ ላይ ለምታደርጉት ስብሰባ እዉቅና ልንሳጣችሁ አንችልም ምክንያቱም የፖሊስ ጥበቃ መመደብ አንችልም የሚል ነዉ፡፡ የፅፈት ቤቱ ሀላፊ ተብዬዉ አቶ አሰግድ በንቀት ደግሞ ማናችሁና ምኒልክ ምናምን የምትሉት ደግሞ ምኒልክ ማነዉ በሚል በእብሪት የመለሰዉ መልስ አቶ ብርሃኑን በእጅጉ እንዳስገረማቸው አክለዋል፡፡ እንኳን ድንኳን ጥሎ ለመሰብሰብ ይቅርና ጎዳና ሙሉ ህዝብ በመላበት የሩጫ የሰልፍ መሰል የገዢዉ ፓርቲ መልካም ፈቃድ ያገኙ ፕሮግራሞች ከህዝቡ እኩል ፌደራል ፖሊስ ለጥበቃ እንደሚታዘዝላቸዉ እየታወቀ ፤ በሌላ መልኩም በድፍረት እንወጣለን ብለን በተለያየ ምክንያት በተጠሩ ሰልፎች ላይ ለድብደባ የሚላከው ቁጥር ስፍር የሌለዉ የፀጥታ ሀይል አሁን ምን ቢውጠው ነዉ የጥበቃ የሚሆን የሰዉ ሀይል ልናስተባብር አንችልም ስለዚህ ዝግጅታችሁን እዉቅና አንሰጠዉም መባሉ??? ይህ ከእብሪት በላይ ምን ሊሆን ይችላል!!!? አቶ ብርሃኑ ዝግጅቱ በታቀደለት ልኩ እንደሚፈፀም ተለመደ ፓርቲቸዉ ቁርጠኝነት ዋል፡፡ ሲፈልጉ ለጥበቃ የከለከሉትን ሀይል ለድብደባ ይላኩት!!! እኛ የምንዘክራቸዉ ፍርሃት ካልፈጠረባቸዉ ሞተዉም መንፈሳቸዉ ካልተለየን እምቢ ባይ አባቶቻችን ተወልደናል፡፡

ድል ለኢትየጵያ ህዝብ!!!


Tuesday, November 26, 2013

Kebour Ghenna of Ethiopia Tells Oil-Reach Saudi Monarchs, Change is Inevitable!

Kebour Ghenna, Ethiopia's entrepreneur and businessman Op-ed his brutal critic on the Ethiopian business weekly CapitalEthiopia, concerning the recent crackdown on the so-called "illegal" migrant workers especially Ethiopians by  Saudi government and its disgruntled youth. Here is the full text of his thought provoking and daring messages.  

Saudi Arabia: A Dying Ancient Regime
 
The House of Saud (Read ‘The House of Satan’) is desperate.

Sunday, June 2, 2013

Is Ethiopian Spring in the making?

Oh DAMN (sorry for my French)! I missed one of Ethiopia's historic moment for the second time; tens of thousands of fellow compatriots hold the first ever huge and colorful peaceful demonstration in the capital Addis Abeba, since over a million supporters of the now defunct Ethiopian opposition party- CUD (Coalition for Unity and Democracy) took to the streets in 2005. I wish I were a bird to witness or participate in this