የመንግስት
ባለስልጣናት ለኢሳት መረጃ በመስጠት ድርጅቱን
ህጋዊነት እያላበሱትና ሌሎችም ዜጎች አንዲናገሩበት
እያደፋፈሩ ነው የሚል ምክንያት መሰጠቱ
ታውቋል። ባለስልጣናቱ ከኢሳት በተጨማሪ
ለአሜሪካ ድምጽ እና ለአንዳንድ ስማቸው
ያልተጠቀሰ ድረገጾችም መረጃ እንዳይሰጡ
ታዘዋል። መመሪያውን ያወጡት የብሄራዊ
የመረጃ ደህንነት እና ኮሚኬሽን መስሪያ ቤት
በጋራ በመሆን ነው። በዚህ ዙሪያ ተጨማሪ ዘገባ
በሚቀጥሉት ቀናት ይዞ እንደሚቀርብ ኢሳት ገልጿል።
እንኳን ወደ ስደተኞች ዓለም መጡ። ስደተኛነት ምርጫ አይደለም። Welcome to the world of REFUGEES! NOBODY chooses to be a REFUGEE!!!
Saturday, January 4, 2014
ህውሃት ባለስልጣኖቹ ለኢሳት ቃለመጠይቅ እንዳይሰጡ አዘዘ
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment